Numbers 14:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካሌብ ባርያይ ግና፡ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ፡ ምሉእ ብምሉእ ስለ ዝሰዓበኒ፡ ናብታ ዝኸደላ ምድሪ ኸምጽኦ እየ። ዘርኡ ድማ ኪወርስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወዳጄ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ በእርሱ ላይ ስለ ሆነና ስለ ተከተለኝ እርሱ ወደ ገባባት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለተከተለኝ እርሱ ወደ ገባባት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባርያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለ ተከተለኝ እርሱ ሄዶ ወደ ነበረበት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታ ቆማይ ካሌብ ኡንቱንቱፐ ዱማትያ ድራዉነ እ ታና ፖሎ ዎዛናፐ ካሌዳ ድራዉ፥ ታን እ ካሰ ቤዳ ቢታ አ ጋና፤ አ ዘረይ ሄ ቢታ ላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ta k'oomay Kaaleebi unttunttuppe dummatiyaa dirawunne I taana polo wozanaappe kaalleedda diraw, taani I kase beedda biittaa Aa gatsana; Aa zeretsay he biittaa laattana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ta oosanchcha Kaalebes hankkoytappe dumma qofay izas diza gishshassinne izi tana kumeththa wozinappe kaallida gishshas izi biidi kase yuuyi xeellida biittayo ta izas immana; iza zereththatikka he biittayo laattana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታ ኦሳንቻ ካሌቤስ ሃንኮይታፔ ዱማ ቆፋይ ኢዛስ ዲዛ ጊሻሲኔ ኢዚ ታና ኩሜ ዎዚናፔ ካሊዳ ጊሻስ ኢዚ ቢዲ ካሴ ዩዪ ጼሊዳ ቢታዮ ታ ኢዛስ ኢማና፤ ኢዛ ዜሬቲካ ሄ ቢታዮ ላታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታ አይለይ ካለብ ኤንታፈ ዱማትያ ግሾነ ታና ፖሎ ዎዛናፐ ካልዳ ግሾ፥ እ ካሰ ዎችዳ ቢታ እያዉ እማና፤ እያ ዘረይካ ሄ ቢታ ላታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ta aylley Kaalebi entafe dummatiya gishonne tana polo wozanape kaallida gisho, I kase wochida biitta iyaw immana; iya zerethayka he biitta laattana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዬ ካሌብ ግን የተለየ መንፈስ ስላለውና በፍጹም ልቡ የተከተለኝ በመሆኑ ሄዶባት ወደ ነበረችው ምድር አስገባዋለሁ፤ ዘሮቹም ይወርሷታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን አገልጋዬ ካሌብ ልዩ አመለካከት ስላለውና ለእኔ ያለውንም ታማኝነት ስላጸና ሄዶ የመረመራትን ምድር እሰጠዋለሁ፤ ዘሮቹም ያቺን ምድር ይወርሳሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንባርያይ ካሌብ ግና፥ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ፥ ፈፂሙውን ስለ ዝተኸተለኒ፥ ናብታ ኣትዩዋ ዝነበረ ሃገር ከእትዎ እየ፤ ዘርኡውን ክወርስዋ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንባርያይ ካሌብ ግና፡ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ ፈጺሙውን ስለ ዝሰምዐኒ፡ ናብታ አትይዋ ዝነበረ ሃገር ከእትዎ እየ፡ ዘርኡ ኸኣ ኪወርሳ እዩ። |