Numbers 14:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካሌብ ባርያይ ግና፡ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ፡ ምሉእ ብምሉእ ስለ ዝሰዓበኒ፡ ናብታ ዝኸደላ ምድሪ ኸምጽኦ እየ። ዘርኡ ድማ ኪወርስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወዳጄ ካሌብ ግን ሌላ መን​ፈስ በእ​ርሱ ላይ ስለ ሆነና ስለ ተከ​ተ​ለኝ እርሱ ወደ ገባ​ባት ምድር አገ​ባ​ዋ​ለሁ፤ ዘሩም ይወ​ር​ሳ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሪያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለተከተለኝ እርሱ ወደ ገባባት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባርያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለ ተከተለኝ እርሱ ሄዶ ወደ ነበረበት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ታ ቆማይ ካሌብ ኡንቱንቱፐ ዱማትያ ድራዉነ እ ታና ፖሎ ዎዛናፐ ካሌዳ ድራዉ፥ ታን እ ካሰ ቤዳ ቢታ አ ጋና፤ አ ዘረይ ሄ ቢታ ላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ta k'oomay Kaaleebi unttunttuppe dummatiyaa dirawunne I taana polo wozanaappe kaalleedda diraw, taani I kase beedda biittaa Aa gatsana; Aa zeretsay he biittaa laattana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin ta oosanchcha Kaalebes hankkoytappe dumma qofay izas diza gishshassinne izi tana kumeththa wozinappe kaallida gishshas izi biidi kase yuuyi xeellida biittayo ta izas immana; iza zereththatikka he biittayo laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ታ ኦሳንቻ ካሌቤስ ሃንኮይታፔ ዱማ ቆፋይ ኢዛስ ዲዛ ጊሻሲኔ ኢዚ ታና ኩሜ ዎዚናፔ ካሊዳ ጊሻስ ኢዚ ቢዲ ካሴ ዩዪ ጼሊዳ ቢታዮ ታ ኢዛስ ኢማና፤ ኢዛ ዜሬቲካ ሄ ቢታዮ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ታ አይለይ ካለብ ኤንታፈ ዱማትያ ግሾነ ታና ፖሎ ዎዛናፐ ካልዳ ግሾ፥ እ ካሰ ዎችዳ ቢታ እያዉ እማና፤ እያ ዘረይካ ሄ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ta aylley Kaalebi entafe dummatiya gishonne tana polo wozanape kaallida gisho, I kase wochida biitta iyaw immana; iya zerethayka he biitta laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አገልጋዬ ካሌብ ግን የተለየ መንፈስ ስላለውና በፍጹም ልቡ የተከተለኝ በመሆኑ ሄዶባት ወደ ነበረችው ምድር አስገባዋለሁ፤ ዘሮቹም ይወርሷታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አገልጋዬ ካሌብ ልዩ አመለካከት ስላለውና ለእኔ ያለውንም ታማኝነት ስላጸና ሄዶ የመረመራትን ምድር እሰጠዋለሁ፤ ዘሮቹም ያቺን ምድር ይወርሳሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንባርያይ ካሌብ ግና፥ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ፥ ፈፂሙውን ስለ ዝተኸተለኒ፥ ናብታ ኣትዩዋ ዝነበረ ሃገር ከእትዎ እየ፤ ዘርኡውን ክወርስዋ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንባርያይ ካሌብ ግና፡ ካልእ መንፈስ ስለ ዝነበሮ ፈጺሙውን ስለ ዝሰምዐኒ፡ ናብታ አትይዋ ዝነበረ ሃገር ከእትዎ እየ፡ ዘርኡ ኸኣ ኪወርሳ እዩ።