Numbers 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ልዕሊ ሙሴን ኣብ ልዕሊ ኣሮንን ኣጉረምረሙ፣ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ድማ፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ እንተንመውት ነይሩ! ወይስ ኣምላኽ ኣብዚ በረኻ ምሞተና!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሁሉ በሙ​ሴና በአ​ሮን ላይ አጕ​ረ​መ​ረሙ፤ ማኅ​በ​ሩም ሁሉ፥ “በዚህ ምድረ በዳ ከም​ን​ሞት በግ​ብፅ ምድር ሳለን ብን​ሞት በተ​ሻ​ለን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ። በግብፅ ምድር ሳለን ምነው በሞትን ኖሮ! ወይም በዚህ ምድረ በዳ ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጉረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ እንዲህ አሉአቸው፦ “በግብጽ ምድር ሳለን ምነው በሞትን ኖሮ! ወይም በዚህ ምድረ በዳ ምነው በሞትን ኖሮ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሙሴ ቦላነ አሮና ቦላ ዙዙሜድኖ። ማባራይ ኩመንይ ኡንቱንታ፥ “ኑን ግብጼ ጋድያን ደኢደ ሀይቄዳዋ ግዴሮኮ! ዎይ ኑን ሀ መላ ቢታን ሀይቄዳዋ ግዴሮኮ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay ubbay Muse bollanne Aaroona bolla zuuzummeeddino. Maabaray kumentsay unttuntta, «Nuuni Gibs'e gadiyaan de'iidde hayk'k'eeddawaa gideerokko! Woy nuuni ha mela biittaan hayk'k'eeddawaa gideerokko!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kumeththa Isra7eele maabaray Muse bollanne Aaroone bolla zuuzumishe, «Nuni kase heen Gibxen dishe woykko hayssa ha bazzo biittan hayqqidaakko nuus lo7okkoshin!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራይ ሙሴ ቦላኔ ኣሮኔ ቦላ ዙዙሚሼ፥ «ኑኒ ካሴ ሄን ጊብጼን ዲሼ ዎይኮ ሃይሳ ሃ ባዞ ቢታን ሃይቂዳኮ ኑስ ሎኦኮሺን!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሙሰ ቦላነ አሮና ቦላ ዙዙምዶሶና። ኩመ ማባራይ፥ “ኑኒ ግብፀ ቢታን ደእሸ ዎይኮ ሀ መላ ቢታን ሀይቅዳ ግዶርኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Muse bollanne Aarona bolla zuuzumidosona. Kumetha maabaray, “Nuuni Gibxe biittan de7ishe woyko ha mela biittan hayqida gidorko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን በሙሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ እንዲህ አሏቸው፤ “ምነው በግብፅ ወይም በዚህ ምድረ በዳ ሞተን ባረፍነው ኖሮ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሙሴና በአሮንም ላይ እንዲህ እያሉ አጒረመረሙ፥ “በግብጽ ሳለን ወይም በዚህ ምድረ በዳ ሞተን በቀረን መልካም በሆነ ነበር!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ልዕሊ ሙሴን ኣብ ልዕሊ ኣሮንን ከምዙይ እናበሉ ኣጕረምረሙ፦ “ኣብ ግብፂ ወይ ኣብዝ ምድረ በዳ እዙይ ሞይትና እንተንኸውን መን ምሃበና?
Amharic Tigrinya 2011 ኩሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ሙሴን ኣብ ኣሮንን ኣጉረምረሙ፡ ብዘሎ እቲ ኣኼባ ኸአ በሎም፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸም ሞትና መን ምሀበና።