Numbers 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ልዕሊ ሙሴን ኣብ ልዕሊ ኣሮንን ኣጉረምረሙ፣ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ድማ፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ እንተንመውት ነይሩ! ወይስ ኣምላኽ ኣብዚ በረኻ ምሞተና! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ፥ “በዚህ ምድረ በዳ ከምንሞት በግብፅ ምድር ሳለን ብንሞት በተሻለን ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ። በግብፅ ምድር ሳለን ምነው በሞትን ኖሮ! ወይም በዚህ ምድረ በዳ ምነው በሞትን ኖሮ! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጉረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ እንዲህ አሉአቸው፦ “በግብጽ ምድር ሳለን ምነው በሞትን ኖሮ! ወይም በዚህ ምድረ በዳ ምነው በሞትን ኖሮ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሙሴ ቦላነ አሮና ቦላ ዙዙሜድኖ። ማባራይ ኩመንይ ኡንቱንታ፥ “ኑን ግብጼ ጋድያን ደኢደ ሀይቄዳዋ ግዴሮኮ! ዎይ ኑን ሀ መላ ቢታን ሀይቄዳዋ ግዴሮኮ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay ubbay Muse bollanne Aaroona bolla zuuzummeeddino. Maabaray kumentsay unttuntta, «Nuuni Gibs'e gadiyaan de'iidde hayk'k'eeddawaa gideerokko! Woy nuuni ha mela biittaan hayk'k'eeddawaa gideerokko! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kumeththa Isra7eele maabaray Muse bollanne Aaroone bolla zuuzumishe, «Nuni kase heen Gibxen dishe woykko hayssa ha bazzo biittan hayqqidaakko nuus lo7okkoshin! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራይ ሙሴ ቦላኔ ኣሮኔ ቦላ ዙዙሚሼ፥ «ኑኒ ካሴ ሄን ጊብጼን ዲሼ ዎይኮ ሃይሳ ሃ ባዞ ቢታን ሃይቂዳኮ ኑስ ሎኦኮሺን! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ሙሰ ቦላነ አሮና ቦላ ዙዙምዶሶና። ኩመ ማባራይ፥ “ኑኒ ግብፀ ቢታን ደእሸ ዎይኮ ሀ መላ ቢታን ሀይቅዳ ግዶርኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Muse bollanne Aarona bolla zuuzumidosona. Kumetha maabaray, “Nuuni Gibxe biittan de7ishe woyko ha mela biittan hayqida gidorko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በሙሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ እንዲህ አሏቸው፤ “ምነው በግብፅ ወይም በዚህ ምድረ በዳ ሞተን ባረፍነው ኖሮ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሙሴና በአሮንም ላይ እንዲህ እያሉ አጒረመረሙ፥ “በግብጽ ሳለን ወይም በዚህ ምድረ በዳ ሞተን በቀረን መልካም በሆነ ነበር! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ልዕሊ ሙሴን ኣብ ልዕሊ ኣሮንን ከምዙይ እናበሉ ኣጕረምረሙ፦ “ኣብ ግብፂ ወይ ኣብዝ ምድረ በዳ እዙይ ሞይትና እንተንኸውን መን ምሃበና? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ሙሴን ኣብ ኣሮንን ኣጉረምረሙ፡ ብዘሎ እቲ ኣኼባ ኸአ በሎም፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸም ሞትና መን ምሀበና። |