Numbers 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ዕብየት ፍቕርኻን ከምቲ ነዚ ህዝቢ እዚ፡ ካብ ግብጺ ኽሳዕ ሕጂ ይቕረ ዝበልካሉ፡ በደል እዚ ህዝቢ እዚ ይቕረ በል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህን ሕዝብ ከግብፅ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው፥ እንደ ምሕረትህ ብዛት የእነዚህን ሕዝብ ኀጢአት ይቅር በል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን ሕዝብ ከግብፅ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው፥ እባክህ፥ እንደ ምሕረትህ ብዛት የዚህን ሕዝብ ኃጢአት ይቅር በል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን ሕዝብ ከግብጽ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልከው፥ እባክህ፥ እንደ ጽኑ ፍቅርህ ብዛት የዚህን ሕዝብ በደል ይቅር በል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳይ ግብጼፐ ከሶደፐ ዶማደ ሀች ጋካናዉ ኔን አቶ ጌዳዋዳን፥ ነ አገና ሲቁዋ ዳሩዋን ሀ አሳ ናጋራ አቶ ጋርኪ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha Asay Gibs'eppe kesoodeppe doommaade hachchi gakkanaw neeni atto geeddawaadan, ne aggena siik'uwaa daruwaan ha asaa nagaraa atto gaarikkii!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7ikka Godoo! Laamettontta ne gita siiqozan istti Gibxeppe kezoosofe hanno gakkanaas ne istta maarida mala hayssa deraa nagara ne maarana mala ta nena woossays» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢካ ጎዶ! ላሜቶንታ ኔ ጊታ ሲቆዛን ኢስቲ ጊብጼፔ ኬዞሶፌ ሃኖ ጋካናስ ኔ ኢስታ ማሪዳ ማላ ሃይሳ ዴራ ናጋራ ኔ ማራና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳይ ግብፀፈ ከዮሶፐ ዶማዳ ሀች ጋካናዉ ኤንታ ማርዳይሳዳ ነ መርና ሲቁዋን ሀ አሳ ናጋራ አቶ ጋርክ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asay Gibxefe keyoosope doomada hachi gakanaw enta maaridaysada ne merinaa siiquwan ha asaa nagaraa atto garki” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስካሁን ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው ሁሉ እንደ ፍቅርህ ታላቅነት መጠን እባክህ አሁንም የዚህን ሕዝብ ኀጢአት ይቅር በል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም ጌታ ሆይ፤ ታላቅ በሆነውና በማይለወጠው ፍቅርህ ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ ምሕረት እንዳደረግህላቸው የዚህን ሕዝብ ኃጢአት ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዝ ህዝቢ እዙይ ከምቲ ዓብዪ ምሕረትካ፥ ከምቲ ኻብ ግብፂ ሒዝካ ኽሳዕ ኣብዙይ ይቕረ ዝበልካሉ፥ ሕዚ ኸዓ እልምነካ ኣለኹ፤ ሓጢኣቱ ሕደገሉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምቲ ኻብ ግብጺ ሒዝካ ኽሳዕ ናብዚ ይቕረ ዝበልካሉ፡ ሕጂ ኸአ እልምነካ ኣሎኹ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምቲ ዓቡ ምሕረትካ ሓጢኣቱ ሕደገሉ። |