Numbers 14:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ዕብየት ፍቕርኻን ከምቲ ነዚ ህዝቢ እዚ፡ ካብ ግብጺ ኽሳዕ ሕጂ ይቕረ ዝበልካሉ፡ በደል እዚ ህዝቢ እዚ ይቕረ በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ህን ሕዝብ ከግ​ብፅ ምድር ካወ​ጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እን​ዳ​ል​ሃ​ቸው፥ እንደ ምሕ​ረ​ትህ ብዛት የእ​ነ​ዚ​ህን ሕዝብ ኀጢ​አት ይቅር በል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን ሕዝብ ከግብፅ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው፥ እባክህ፥ እንደ ምሕረትህ ብዛት የዚህን ሕዝብ ኃጢአት ይቅር በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን ሕዝብ ከግብጽ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልከው፥ እባክህ፥ እንደ ጽኑ ፍቅርህ ብዛት የዚህን ሕዝብ በደል ይቅር በል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳይ ግብጼፐ ከሶደፐ ዶማደ ሀች ጋካናዉ ኔን አቶ ጌዳዋዳን፥ ነ አገና ሲቁዋ ዳሩዋን ሀ አሳ ናጋራ አቶ ጋርኪ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha Asay Gibs'eppe kesoodeppe doommaade hachchi gakkanaw neeni atto geeddawaadan, ne aggena siik'uwaa daruwaan ha asaa nagaraa atto gaarikkii!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7ikka Godoo! Laamettontta ne gita siiqozan istti Gibxeppe kezoosofe hanno gakkanaas ne istta maarida mala hayssa deraa nagara ne maarana mala ta nena woossays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢካ ጎዶ! ላሜቶንታ ኔ ጊታ ሲቆዛን ኢስቲ ጊብጼፔ ኬዞሶፌ ሃኖ ጋካናስ ኔ ኢስታ ማሪዳ ማላ ሃይሳ ዴራ ናጋራ ኔ ማራና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳይ ግብፀፈ ከዮሶፐ ዶማዳ ሀች ጋካናዉ ኤንታ ማርዳይሳዳ ነ መርና ሲቁዋን ሀ አሳ ናጋራ አቶ ጋርክ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asay Gibxefe keyoosope doomada hachi gakanaw enta maaridaysada ne merinaa siiquwan ha asaa nagaraa atto garki” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከግብፅ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስካሁን ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው ሁሉ እንደ ፍቅርህ ታላቅነት መጠን እባክህ አሁንም የዚህን ሕዝብ ኀጢአት ይቅር በል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም ጌታ ሆይ፤ ታላቅ በሆነውና በማይለወጠው ፍቅርህ ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ ምሕረት እንዳደረግህላቸው የዚህን ሕዝብ ኃጢአት ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ህዝቢ እዙይ ከምቲ ዓብዪ ምሕረትካ፥ ከምቲ ኻብ ግብፂ ሒዝካ ኽሳዕ ኣብዙይ ይቕረ ዝበልካሉ፥ ሕዚ ኸዓ እልምነካ ኣለኹ፤ ሓጢኣቱ ሕደገሉ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምቲ ኻብ ግብጺ ሒዝካ ኽሳዕ ናብዚ ይቕረ ዝበልካሉ፡ ሕጂ ኸአ እልምነካ ኣሎኹ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምቲ ዓቡ ምሕረትካ ሓጢኣቱ ሕደገሉ።