Numbers 14:18 — Compare Translations
9 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ዓቕልን ዓብዪ ምሕረትን እዩ፣ ንበደልን በደልን ይቕረ ዚብል፣ ንበደለኛታት ከኣ ብዝኾነ ይኹን መገዲ ዜንጽህ፣ ንኣበሳ ኣቦታት ከኣ ኣብ ልዕሊ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ወለዶ ዚበጽሖ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር መዓቱ የራቀ ምሕረቱ የበዛ ጻድቅ፥ አበሳን፥ መተላለፍንና ኀጢአትን ይቅር የሚል፥ ኀጢአተኞችንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኀጢአት እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ጌታ ታጋሽና ጽኑ ፍቅሩ የበዛ፥ በደልንና መተላለፍን ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን በደል እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው።’ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ጎዳይ ኤለ ሀንቀተና፤ ማሮትነ ሲቆይ ኩምዳይሳ ናጋራነ ጌላተ አቶ ገይሳ፤ ሽን ባልዳ ኡራ ሴሮና አገና። የልዳይሳታ ናጋራ ግሾ ሄንነ ኦይዳን የለተ ጋካናዉ ናይታ ሴራና’ ያጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Goday elle hanqetenna; maarotinne siiqoy kumidaysa nagaranne geellatethi atto geysa; shin balida uraa seeronna aggenna. Yelidaysata nagaraa gisho heedzanthonne oyddantho yeletethi gakanaw nayta seerana’ yaagadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለቍጣ የዘገየ፣ ፍቅሩ የበዛ፣ ኀጢአትንና ዐመፃን ይቅር የሚል፣ በደለኛውን ግን ሳይቀጣ የማይተው፣ ስለ አባቶቻቸውም ኀጢአት ልጆችን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ የሚቀጣ ነው።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘እግዚአብሔር በቶሎ አይቈጣም፤ ምሕረቱና ፍቅሩ የበዛ ነው፤ ኃጢአትንና ዐመፃን ይቅር ይላል፤ ነገር ግን እስከ ሦስት ከዚያም እስከ አራት ትውልድ ድረስ ልጆችንና የልጅ ልጆችን ስለ ወላጆቻቸው ኃጢአት እቀጣለሁ’ እንዳልከው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እግዚኣብሄር! ንስኻ ንቝጥዓ ደንጓዪ፥ ብዙሕን ዘይውዳእን ምሕረት ዘለካ ኢኻ። በደልን ሓጢኣትን ይቕረ እትብል፥ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ እትቐፅዕ እምበር፥ ንበዳሊ እንተይቀፃዕኻ ኣይትሓድጎን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንኹራ ደንጓይ በዓል ብዙሕ ምሕረት እዩ፡ ንሱ በደልን ሓጢኣትን ይቕረ ይብል፡ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ይቐጽዕ እምበር፡ ንበዳሊ ኸይቀጽዔ ኣይሓድጎን። |