Numbers 14:18 — Compare Translations

9 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ዓቕልን ዓብዪ ምሕረትን እዩ፣ ንበደልን በደልን ይቕረ ዚብል፣ ንበደለኛታት ከኣ ብዝኾነ ይኹን መገዲ ዜንጽህ፣ ንኣበሳ ኣቦታት ከኣ ኣብ ልዕሊ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ወለዶ ዚበጽሖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መዓቱ የራቀ ምሕ​ረቱ የበዛ ጻድቅ፥ አበ​ሳን፥ መተ​ላ​ለ​ፍ​ንና ኀጢ​አ​ትን ይቅር የሚል፥ ኀጢ​አ​ተ​ኞ​ች​ንም ከቶ የማ​ያ​ነጻ፥ የአ​ባ​ቶ​ችን ኀጢ​አት እስከ ሦስ​ትና አራት ትው​ልድ ድረስ በል​ጆች ላይ የሚ​ያ​መጣ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ጌታ ታጋሽና ጽኑ ፍቅሩ የበዛ፥ በደልንና መተላለፍን ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን በደል እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው።’
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ጎዳይ ኤለ ሀንቀተና፤ ማሮትነ ሲቆይ ኩምዳይሳ ናጋራነ ጌላተ አቶ ገይሳ፤ ሽን ባልዳ ኡራ ሴሮና አገና። የልዳይሳታ ናጋራ ግሾ ሄንነ ኦይዳን የለተ ጋካናዉ ናይታ ሴራና’ ያጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Goday elle hanqetenna; maarotinne siiqoy kumidaysa nagaranne geellatethi atto geysa; shin balida uraa seeronna aggenna. Yelidaysata nagaraa gisho heedzanthonne oyddantho yeletethi gakanaw nayta seerana’ yaagadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለቍጣ የዘገየ፣ ፍቅሩ የበዛ፣ ኀጢአትንና ዐመፃን ይቅር የሚል፣ በደለኛውን ግን ሳይቀጣ የማይተው፣ ስለ አባቶቻቸውም ኀጢአት ልጆችን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ የሚቀጣ ነው።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘እግዚአብሔር በቶሎ አይቈጣም፤ ምሕረቱና ፍቅሩ የበዛ ነው፤ ኃጢአትንና ዐመፃን ይቅር ይላል፤ ነገር ግን እስከ ሦስት ከዚያም እስከ አራት ትውልድ ድረስ ልጆችንና የልጅ ልጆችን ስለ ወላጆቻቸው ኃጢአት እቀጣለሁ’ እንዳልከው፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር! ንስኻ ንቝጥዓ ደንጓዪ፥ ብዙሕን ዘይውዳእን ምሕረት ዘለካ ኢኻ። በደልን ሓጢኣትን ይቕረ እትብል፥ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ እትቐፅዕ እምበር፥ ንበዳሊ እንተይቀፃዕኻ ኣይትሓድጎን ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንኹራ ደንጓይ በዓል ብዙሕ ምሕረት እዩ፡ ንሱ በደልን ሓጢኣትን ይቕረ ይብል፡ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ይቐጽዕ እምበር፡ ንበዳሊ ኸይቀጽዔ ኣይሓድጎን።