Numbers 14:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ናብታ ብማሕላ እተመባጽዓሎም ምድሪ ኬእትዎም ስለ ዘይከኣለ፡ ኣብ በረኻ ቀተሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ‘እነዚህን ሕዝብ ወደ ማለላቸው ምድር ያገባቸው ዘንድ አልቻለምና በምድረ በዳ ገደላቸው’ ብለው ይናገራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ይህን ሕዝብ ወደ ማለላቸው ምድር ያገባቸው ዘንድ አልቻለምና በምድረ በዳ ገደላቸው ብለው ይናገራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ጌታ ይህን ሕዝብ ወደ ማለላቸው ምድር ሊያገባቸው አልቻለምና በምድረ በዳ ገደላቸው።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀ አሳ፥ ‘ህንተዉ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ ኡንቱንታ አፋናዉ ዳንዳይቤና ድራዉ፥ መላ ቢታን ኡንቱንታ ዎዳ’ ያጊደ ሃሳያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ha asaa, ‹Hinttew immana giide c'aak'k'eedda biittaa unttuntta afanaw danddayibeenna diraw, mela biittaan unttuntta wod'eedda› yaagiide haasayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nena, ‹Izi ba dereza gelththana giidi kase caaqqida caaqoza polanaas dandayontta aggida gishshas istta bazzon wodhi dhayssides› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና፥ ‹ኢዚ ባ ዴሬዛ ጌልና ጊዲ ካሴ ጫቂዳ ጫቆዛ ፖላናስ ዳንዳዮንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኢስታ ባዞን ዎ ይሲዴስ› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ጎዳይ፥ ሀ አሳስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ኤንታ ገልሳናዉ ዳንዳእቦና ግሾ መላ ቢታን ዎ ይስስ ያግድ’ ኦዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Goday, ha asaas immana gidi caaqida biitta enta gelsanaw danda7iboona gisho mela biittan wodhi dhaysis yaagidi’ odana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለዚህ ሕዝብ ይሰጠው ዘንድ በመሐላ ቃል ወደ ገባለት ምድር ሊያስገባው ባለመቻሉ በምድረ በዳ ፈጀው’ ይሉሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘ሊሰጣቸው ቃል ወደገባላቸው ምድር ሊያደርሳቸው ስላልቻለ አጠፋቸው’ ይሉሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እግዚኣብሄር ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ናብታ ዝመሓለሎም ምድሪ ኸእትዎም ስለ ዘይከኣለ፥ ኣብ በረኻ ኣጥፍኦም’ ኢሎም ክዛረቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ናብታ ዝመሓለሎም ምድሪ ኼእትዎም ስለ ዘይከአለን፡ ኣብ በረኻ ሓረዶም፡ ኢሎም ኪዛረቡ ኣዮም። |