Numbers 14:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ኽሳዕ መዓስ እዩ ዚላገጸኒ፧ ብሰንኪ እቲ ኣብ መንጎኦም ዝገበርክዎ ዅሉ ትእምርቲ ኸኣ፡ ንዓይ ክኣምኑኒ ክሳዕ መዓስ እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “እኒህ ሕዝብ እስከ መቼ ያስ​ቈ​ጡ​ኛል? በፊ​ታ​ቸ​ውስ ባደ​ረ​ግ​ሁት ተአ​ም​ራት ሁሉ እስከ መቼ አያ​ም​ኑ​ብ​ኝም?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? በፊቱስ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ እስከ መቼ አያምንብኝም?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? በመካከላቸውም ስላደረግሁት ተአምራት ሁሉ እንኳ እስከ መቼ ድረስ በእኔ አያምኑም?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ሀ አሳይ አዉደ ጋካናዉ ታና ካኔ? ታን ኡንቱንቱ ግዱዋን ኦዳ ማላታ ኡባ በኢደ፥ አዉደ ጋካናዉ ኡንቱንቱ ታናን አማነናን እጻኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Ha Asay awude gakkanaw taana kad'anee? Taani unttunttu gidduwaan ootseedda malaataa ubbaa be'iide, awude gakkanaw unttunttu taanan ammanennan is's'anee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Hayssi derezi ayde gakkanaas tana kadhanee? Tani dereza sinththan daro malaata ooththadis; histtiin derezi tanan ammanettontta ayde gakkanaas ixxanee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ሃይሲ ዴሬዚ ኣይዴ ጋካናስ ታና ካኔ? ታኒ ዴሬዛ ሲንን ዳሮ ማላታ ኦዲስ፤ ሂስቲን ዴሬዚ ታናን ኣማኔቶንታ ኣይዴ ጋካናስ ኢጻኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ሀ አሳይ ታና ካይ አዉደ ጋካናሴ? ታኒ ኤንታ ግዶን ኦዳ ማላታታ በእሸ፥ አዉደ ጋካናዉ ታናን አማኖና እፃኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Ha asay tana kadhey awude gakanaasee? Taani enta giddon oothida malaatata be7ishe, awude gakanaw tanan ammanonna ixanee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? እነዚህን ሁሉ ታምራት በመካከሉ እያደረግሁ የማያምንብኝስ እስከ መቼ ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ይህ ሕዝብ እኔን የሚንቀው እስከ መቼ ነው? ብዙ ተአምራትን በፊቱ አድርጌአለሁ፤ ታዲያ፥ በእኔ መታመንን እምቢ የሚለው እስከ መቼ ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “እዝ ህዝቢ እዙይ ክሳዕ መኣዝ እዩ ዝንዕቐኒ? ክሳዕ መኣዝከ እዮም በቲ ዅሉ ኣብ ማእኸሎም ዝገበርክዎ ምልክታት ዘየኣምኑኒ?
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ኽሳዕ መአዝ እዩ ዚንዕቀኒ፡ ክሳዕ መአዝከ እዮም በቲ ኹሉ ኣብ ማእከሎም ዘገበርክዎ ትእምርትታት ዘይኣምኑኒ፡