Numbers 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ኽሳዕ መዓስ እዩ ዚላገጸኒ፧ ብሰንኪ እቲ ኣብ መንጎኦም ዝገበርክዎ ዅሉ ትእምርቲ ኸኣ፡ ንዓይ ክኣምኑኒ ክሳዕ መዓስ እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “እኒህ ሕዝብ እስከ መቼ ያስቈጡኛል? በፊታቸውስ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ እስከ መቼ አያምኑብኝም? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? በፊቱስ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ እስከ መቼ አያምንብኝም? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? በመካከላቸውም ስላደረግሁት ተአምራት ሁሉ እንኳ እስከ መቼ ድረስ በእኔ አያምኑም? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ሀ አሳይ አዉደ ጋካናዉ ታና ካኔ? ታን ኡንቱንቱ ግዱዋን ኦዳ ማላታ ኡባ በኢደ፥ አዉደ ጋካናዉ ኡንቱንቱ ታናን አማነናን እጻኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Ha Asay awude gakkanaw taana kad'anee? Taani unttunttu gidduwaan ootseedda malaataa ubbaa be'iide, awude gakkanaw unttunttu taanan ammanennan is's'anee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Hayssi derezi ayde gakkanaas tana kadhanee? Tani dereza sinththan daro malaata ooththadis; histtiin derezi tanan ammanettontta ayde gakkanaas ixxanee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ሃይሲ ዴሬዚ ኣይዴ ጋካናስ ታና ካኔ? ታኒ ዴሬዛ ሲንን ዳሮ ማላታ ኦዲስ፤ ሂስቲን ዴሬዚ ታናን ኣማኔቶንታ ኣይዴ ጋካናስ ኢጻኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ሀ አሳይ ታና ካይ አዉደ ጋካናሴ? ታኒ ኤንታ ግዶን ኦዳ ማላታታ በእሸ፥ አዉደ ጋካናዉ ታናን አማኖና እፃኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Ha asay tana kadhey awude gakanaasee? Taani enta giddon oothida malaatata be7ishe, awude gakanaw tanan ammanonna ixanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? እነዚህን ሁሉ ታምራት በመካከሉ እያደረግሁ የማያምንብኝስ እስከ መቼ ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ይህ ሕዝብ እኔን የሚንቀው እስከ መቼ ነው? ብዙ ተአምራትን በፊቱ አድርጌአለሁ፤ ታዲያ፥ በእኔ መታመንን እምቢ የሚለው እስከ መቼ ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “እዝ ህዝቢ እዙይ ክሳዕ መኣዝ እዩ ዝንዕቐኒ? ክሳዕ መኣዝከ እዮም በቲ ዅሉ ኣብ ማእኸሎም ዝገበርክዎ ምልክታት ዘየኣምኑኒ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ኽሳዕ መአዝ እዩ ዚንዕቀኒ፡ ክሳዕ መአዝከ እዮም በቲ ኹሉ ኣብ ማእከሎም ዘገበርክዎ ትእምርትታት ዘይኣምኑኒ፡ |