Numbers 13:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ድማ እቶም ግዙፋት፡ ደቂ ኤናክ፡ ካብቶም ግዙፋት ኪመጹ ረኣና። ኣብ ኣዒንትና ድማ ከም ኣምበጣ ኢና ኔርና፡ ኣብ ኣዒንቶም ድማ ከምኡ ኔርና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ግዙፋን የሆኑትን አየን፤ እኛም በእነርሱ ፊት እንደ አንበጣዎች ሆን፤ እንዲሁም በፊታቸው ነበርን፤” እያሉ የሰለሉአትን ምድር ለእስራኤል ልጆች አስፈሪ አደረጓት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ዎጋ አዱሳ አሳቱ ያራ ግድያ አናቀ ዛራቱዋ ያን በኤዶ፤ ኑን ኑ አይፍያን ኑና ጼልያ ዎደ ቡምቡረ ማላቴቶ፤ ቃይ ኑን ኡንቱንቱ አይፍያን ሄዋካ ማላ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni wogga adussa asatuu yara gidiyaa Anaak'e zaratuwaa yan be'eeddo; nuuni nu ayifiyaan nuuna s'eelliyaa wode bumbburetsaa malateetto; k'ay nuuni unttunttu ayifiyaan hewaakka mala» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nefleeme bagga gidida Enaaqe nayta nuni heen beydos; nuni istta achchan qeeri gumbaro misatidos; isttika nuna hessaththo xeellontta aggettenna» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔፍሌሜ ባጋ ጊዲዳ ኤናቄ ናይታ ኑኒ ሄን ቤይዶስ፤ ኑኒ ኢስታ ኣቻን ቄሪ ጉምባሮ ሚሳቲዶስ፤ ኢስቲካ ኑና ሄሳ ጼሎንታ ኣጌቴና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ያን ኤናቃ ኮቸ ግድዳ ንፍልመ አሳታ በእዳ። ኤንታ በእዳ አይፈን ኑና ፄልያ ዎደ ኑኒ ፃቆ መላ፤ ኤንትካ ኑና ሄሳዳ በኦሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni yan Enaaqa koche gidida Nifilime asata be7ida. Enta be7ida ayfen nuna xeelliya wode nuuni xaqo mela; entika nuna hessada be7oosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኔፊሊምንም በዚያ አይተናል፤ የዔናቅ ዝርያዎች የመጡት ከኔፊሊም ነው። ራሳችንን ስናየው እንደ አንበጣ ነበርን፤ በእነርሱ ዐይን የታየነውም በዚሁ መልክ ነበር።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን የዐናቅን ዘሮች አይተናል፤ እኛ በእነርሱ ፊት ልክ እንደ ፌንጣ ያኽል ሆነን ነበር የታየነው፤ እነርሱም እንደዚያው አድርገው ሳይመለከቱን አይቀሩም” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኣ ድማ እቶም ገዘፍቲ ዝኾኑ ካብ ወገን ኔፊሊም ዝኾኑ ኔፊሊም ደቂ ዔናቅ ረአና፤ ንሕና ኸም ኣንበጣ ኣናእሽተይ ኾንና፤ ኣብ ኣዒንቶም ከዓ ኸምኡ ኾንና።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኣ ድማ ካብ ንጉዓት ዓሌት፡ ንጉዓት ደቂ ዓናቅ ርኤና። ንሕና ኣብ ዓይንና ኸም ኣምበጣ ኾንና፡ ኣብ ኣዒንቶም ከአ ከምኡ ነበርና። |