Numbers 13:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ድማ እቶም ግዙፋት፡ ደቂ ኤናክ፡ ካብቶም ግዙፋት ኪመጹ ረኣና። ኣብ ኣዒንትና ድማ ከም ኣምበጣ ኢና ኔርና፡ ኣብ ኣዒንቶም ድማ ከምኡ ኔርና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ግዙ​ፋን የሆ​ኑ​ትን አየን፤ እኛም በእ​ነ​ርሱ ፊት እንደ አን​በ​ጣ​ዎች ሆን፤ እን​ዲ​ሁም በፊ​ታ​ቸው ነበ​ርን፤” እያሉ የሰ​ለ​ሉ​አ​ትን ምድር ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች አስ​ፈሪ አደ​ረ​ጓት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ዎጋ አዱሳ አሳቱ ያራ ግድያ አናቀ ዛራቱዋ ያን በኤዶ፤ ኑን ኑ አይፍያን ኑና ጼልያ ዎደ ቡምቡረ ማላቴቶ፤ ቃይ ኑን ኡንቱንቱ አይፍያን ሄዋካ ማላ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni wogga adussa asatuu yara gidiyaa Anaak'e zaratuwaa yan be'eeddo; nuuni nu ayifiyaan nuuna s'eelliyaa wode bumbburetsaa malateetto; k'ay nuuni unttunttu ayifiyaan hewaakka mala» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nefleeme bagga gidida Enaaqe nayta nuni heen beydos; nuni istta achchan qeeri gumbaro misatidos; isttika nuna hessaththo xeellontta aggettenna» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔፍሌሜ ባጋ ጊዲዳ ኤናቄ ናይታ ኑኒ ሄን ቤይዶስ፤ ኑኒ ኢስታ ኣቻን ቄሪ ጉምባሮ ሚሳቲዶስ፤ ኢስቲካ ኑና ሄሳ ጼሎንታ ኣጌቴና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ያን ኤናቃ ኮቸ ግድዳ ንፍልመ አሳታ በእዳ። ኤንታ በእዳ አይፈን ኑና ፄልያ ዎደ ኑኒ ፃቆ መላ፤ ኤንትካ ኑና ሄሳዳ በኦሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni yan Enaaqa koche gidida Nifilime asata be7ida. Enta be7ida ayfen nuna xeelliya wode nuuni xaqo mela; entika nuna hessada be7oosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኔፊሊምንም በዚያ አይተናል፤ የዔናቅ ዝርያዎች የመጡት ከኔፊሊም ነው። ራሳችንን ስናየው እንደ አንበጣ ነበርን፤ በእነርሱ ዐይን የታየነውም በዚሁ መልክ ነበር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን የዐናቅን ዘሮች አይተናል፤ እኛ በእነርሱ ፊት ልክ እንደ ፌንጣ ያኽል ሆነን ነበር የታየነው፤ እነርሱም እንደዚያው አድርገው ሳይመለከቱን አይቀሩም” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኣ ድማ እቶም ገዘፍቲ ዝኾኑ ካብ ወገን ኔፊሊም ዝኾኑ ኔፊሊም ደቂ ዔናቅ ረአና፤ ንሕና ኸም ኣንበጣ ኣናእሽተይ ኾንና፤ ኣብ ኣዒንቶም ከዓ ኸምኡ ኾንና።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብኣ ድማ ካብ ንጉዓት ዓሌት፡ ንጉዓት ደቂ ዓናቅ ርኤና። ንሕና ኣብ ዓይንና ኸም ኣምበጣ ኾንና፡ ኣብ ኣዒንቶም ከአ ከምኡ ነበርና።