Numbers 13:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ እታ ዝዳህሰስዋ ምድሪ ድማ ንደቂ እስራኤል ሕማቕ ጸብጻብ ኣምጺኦም ከምዚ በሉ፦ እታ ክንድህስሳ ዝሓልፍናላ ምድሪ ንነበርታ እትበልዕ ምድሪ እያ። ኣብኣ ዝረኣናዮም ሰባት ኩሎም ድማ ዓበይቲ ቁመት ዘለዎም ሰባት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ሰለ​ሉ​አ​ትም ምድር ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እያ​ወሩ፥ “እኛ ዞረን የሰ​ለ​ል​ናት ምድር የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ትን ሰዎች የም​ት​በላ ምድር ናት፤ በእ​ር​ስ​ዋም ዘንድ ያየ​ና​ቸው ሰዎች ሁሉ ረጃ​ጅም ሰዎች ናቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሰለሉአትም ምድር ክፉ ወሬ ለእስራኤል ልጆች እያወሩ። እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ምድር ናት፤ በእርስዋም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ሰለሉአትም ምድር ክፉ ወሬ ለእስራኤል ልጆች አወሩ እንዲህም አሉ፦ “እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ምድር ናት፤ በእርሷም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዩይ ዎቼዳ ቢታ እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ጊደ፥ ኢታ ኦዱዋ ኦዴድኖ፥ “ኑን ዎቼዳ ቢታይ ባረናን ደእያ አሳካ ምያዋ፤ አሳይ ኡባይካ ሎይ አዱሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu yuuyyi wochcheedda biittaa Israa'eeliyaa asaw hawaadan giide, iita oduwaa odeeddino, «Nuuni wochcheedda biittay barenan de'iyaa asaakka miyaawaa; Asay ubbaykka loytsi adussa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti xomosi xeellana bida dereza gishshas Isra7eele asaas ehi yootida yo7oy asaas diza hidota qanxxisiza yo7o; istti qasseka, «Nuni izo xomosi xeellida biittaya izin daanaas biza as mittiza biitta; nuni heen beyda asaykka geesanne gubba gita.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጾሞሲ ጼላና ቢዳ ዴሬዛ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኤሂ ዮቲዳ ዮኦይ ኣሳስ ዲዛ ሂዶታ ቃንጺሲዛ ዮኦ፤ ኢስቲ ቃሴካ፥ «ኑኒ ኢዞ ጾሞሲ ጼሊዳ ቢታያ ኢዚን ዳናስ ቢዛ ኣስ ሚቲዛ ቢታ፤ ኑኒ ሄን ቤይዳ ኣሳይካ ጌሳኔ ጉባ ጊታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዩይድ ዎችዳ ቢታባ እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኢታ ኦዳ ኦድዶሶና። “ኑኒ ዎችዳ ቢታይ ያን ደእያ አሳካ ምያ ቢታ፤ ያን ደእያ አሳይካ ዳሮ አዱሰ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti yuuyidi wochida biittaba Isra7eele asaas haysada yaagidi iita oda odidosona. “Nuuni wochida biittay yan de7iya asaaka miya biitta; yan de7iya asayka daro adusse.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም ስለ ሰለሏት ምድር በእስራኤላውያን መካከል እንዲህ የሚል መጥፎ ወሬ አሠራጩ፤ “ያየናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ናት፤ እዚያ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ግዙፎች ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሊሰልሉ ስለ ሄዱበት አገርም ለእስራኤላውያን ያቀረቡት ዘገባ ተስፋ አስቈራጭ ነበር፥ እነርሱም፥ “ልንሰልል የሄድንበት አገር ወደ እርስዋ ለመኖር የሚመጣውን ሰው የምትውጥ ናት፤ እዚያ ያየናቸው ሰዎች ረጃጅሞች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ እታ ዝሰለይዋ ምድሪ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢሎም ክፉእ ነገር ነገርዎም፦ “እታ ኽንስልያ ዝሓለፍናያ ምድሪ፥ ነቶም ዝነብርዋ እትውሕጥ ምድሪ እያ። እቶም ኣብኣ ዝረአናዮም ኵሎም ህዝቢ ነዋሕቲ ሰባት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ እታ ዝሰለይዋ ምድሪ ኸአ ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢሎም ክፉእ ነገር ኣውረዩሎም፡ እታ ኽንስልያ ዝሓለፍናያ ምድሪ፡ ንሳ ነቶም ዚነብርዋ እትውሕጥ ምድሪ እያ፡ እቶም ኣብኣ ዝርኤናዮም ኩሎም ህዝቢ ኸአ ነዋሕቲ ሰባት እዮም።