Numbers 13:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ምስኡ ዝደየቡ ሰባት ግና፡ ኣንጻር እቲ ህዝቢ ክንድይብ ኣይንኽእልን ኢና። ካባና ዝሓየሉ ስለ ዝኾኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱ ጋር የወጡ ሰዎች ግን ፥ “በኀይል ከእኛ ይበረታሉና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱ ጋር የወጡ ሰዎች ግን። በኃይል ከእኛ ይበረታሉና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱ ጋር ወጥተው የነበሩት ሰዎች ግን፦ “ከእኛ ይልቅ እነርሱ ብርቱ ናቸውና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካሌበና ፑደ ቤዳ አሳቱ፥ “ሄ ቢታ አሳይ ኑፐ ምንያ ድራዉ፥ ኑን ኡንቱንታ ጾናናዉ ዳንዳዮኮ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Kaaleebena pude beedda asatuu, «He biittaa Asay nuuppe minniyaa diraw, nuuni unttuntta s'oonanaw danddayokko» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaalebera bida asati qasse, «Nuni istta bolla meto gaththanaas mulekka nuus wolqqay baawa; he deraan diza asay nuuppe daro mino» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሌቤራ ቢዳ ኣሳቲ ቃሴ፥ «ኑኒ ኢስታ ቦላ ሜቶ ጋናስ ሙሌካ ኑስ ዎልቃይ ባዋ፤ ሄ ዴራን ዲዛ ኣሳይ ኑፔ ዳሮ ሚኖ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካለባራ ብዳ አሳት፥ “ሄ ቢታ አሳይ ኑፐ አድ ምንያ ግሾ፥ ኑኒ ኤንታ ፆናናዉ ዳንዳኦኮ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Kaalebara bida asati, “He biitta asay nuupe aadhidi minniya gisho, nuuni enta xoonanaw danda7oko” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱ ጋር የወጡት ሰዎች ግን፣ “ከእኛ ይልቅ ብርቱዎች ስለሆኑ፣ ልናሸንፋቸው አንችልም” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከካሌብ ጋር ሄደው የነበሩት ሰዎች ግን “እኛ በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ከቶ ኀይል የለንም፤ በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ከእኛ ይበልጥ ብርቱዎች ናቸው” ብለው ተናገሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ምስ ካሌብ ደዪቦም ዝነበሩ ሰባት ግና “እቶም ህዝቢ ኻባና ዝሕይሉ ስለ ዝኾኑ፥ ክንስዕሮም ኣይንኽእልን ኢና” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቶም ምስኡ ደይቦም ዝነበሩ ሰባት ግና፡ ንሱ ኻባና ዚሕይል እዩ እሞ፡ ናብታ ህዝቢ እቲ ኽንድይብ ኣይንኽእልን ኢና በሉ። |