Numbers 13:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብታ ምድሪ ዚነብሩ ህዝቢ ግና ይድልድሉ፣ እተን ከተማታት ከኣ ብመንደቕ እተኸበባን ኣዝየን ገፋሕትን እየን። ደቂ ኤናክ እውን ኣብኡ ርኢናዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኀያላን ናቸው፤ ከተሞቻቸውም የተመሸጉ፥ እጅግም የጸኑ ታላላቅ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኃያላን ናቸው። ከተሞቻቸውም የተመሸጉ እጅግም የጸኑ ናቸው፤ ደግሞም በዚያ የዔናቅን ልጆች አየን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኃያላን ናቸው፤ ከተሞቻቸውም የተመሸጉ እጅግም ሰፋፊዎች ናቸው፤ ደግሞም በዚያ የዔናቅን ልጆች አየን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ጋድያን ደእያ አሳይ ዎልቃማ፤ ኡንቱንቱ ካታማይካ ግምቢያ ድርሳን ድረት ኡቴዳዋነ ዎልቃማ። ኑን ቃይ አናቀ ዛራቱዋ ያን በኤዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he gadiyaan de'iyaa Asay wolk'k'aama; unttunttu katamaykka gimbbiyaa dirssaan diretti utteeddawaanne wolk'k'aama. Nuuni k'ay Anaak'e zaratuwaa yan be'eeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin he dereyin diza asay daro mino; hessafe bollara istta katamatikka daro gitatanne gimbey yuuyi aadhdhidayta; hessi hessa gidishin asay qasse geesanne gubba gita gidida Enaaqe zereththata nu beydos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሄ ዴሬዪን ዲዛ ኣሳይ ዳሮ ሚኖ፤ ሄሳፌ ቦላራ ኢስታ ካታማቲካ ዳሮ ጊታታኔ ጊምቤይ ዩዪ ኣዳይታ፤ ሄሲ ሄሳ ጊዲሺን ኣሳይ ቃሴ ጌሳኔ ጉባ ጊታ ጊዲዳ ኤናቄ ዜሬታ ኑ ቤይዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ዎልቃማ፤ ኤንታ ካታማትካ ግምበ ድርሳን ድረትዳይሳታነ ግታ። ኑኒ ኡባፈ አድ ኤናቃ ኮቻታ ያን በእዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he biittan de7iya asay wolqaama; enta katamatika gimbe dirsan diretidaysatanne gita. Nuuni ubbaafe aathidi Enaaqa kochata yan be7ida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ግን ኀያላን ሲሆኑ፣ ከተሞቹም የተመሸጉና ትላልቅ ናቸው፤ እንዲያውም የዔናቅን ዝርያዎች በዚያ አይተናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በዚያች ምድር የሚኖሩ ሕዝብ እጅግ ብርቱዎች ናቸው፤ ከተሞቻቸውም ታላላቆችና የተመሸጉ ናቸው፤ ከዚህም ሁሉ በላይ እጅግ ግዙፋን የዐናቅ ዘሮች አይተናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ምድሪ ዝነብር ህዝቢ ግና ሓያል እዩ፤ እተን ከተማታት ከዓ ዝተዓረዳን የመና ዓበይትን እየን፤ ኣብኡ ድማ ደቂ ዔናቅ ረአና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ሃገር ዚነብር ህዝቢ ግና ሓያል እዩ፡ ኣተን ከተማታት ከአ እተዐርዳን እዝየን ዓበይትን እየን፡ ኣብኡ ድማ ደቂ ዓናቅ ርኤና። |