Numbers 13:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብታ ምድሪ ዚነብሩ ህዝቢ ግና ይድልድሉ፣ እተን ከተማታት ከኣ ብመንደቕ እተኸበባን ኣዝየን ገፋሕትን እየን። ደቂ ኤናክ እውን ኣብኡ ርኢናዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በም​ድ​ሪቱ የሚ​ኖሩ ሰዎች ኀያ​ላን ናቸው፤ ከተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም የተ​መ​ሸጉ፥ እጅ​ግም የጸኑ ታላ​ላቅ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኃያላን ናቸው። ከተሞቻቸውም የተመሸጉ እጅግም የጸኑ ናቸው፤ ደግሞም በዚያ የዔናቅን ልጆች አየን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኃያላን ናቸው፤ ከተሞቻቸውም የተመሸጉ እጅግም ሰፋፊዎች ናቸው፤ ደግሞም በዚያ የዔናቅን ልጆች አየን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሄ ጋድያን ደእያ አሳይ ዎልቃማ፤ ኡንቱንቱ ካታማይካ ግምቢያ ድርሳን ድረት ኡቴዳዋነ ዎልቃማ። ኑን ቃይ አናቀ ዛራቱዋ ያን በኤዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin he gadiyaan de'iyaa Asay wolk'k'aama; unttunttu katamaykka gimbbiyaa dirssaan diretti utteeddawaanne wolk'k'aama. Nuuni k'ay Anaak'e zaratuwaa yan be'eeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin he dereyin diza asay daro mino; hessafe bollara istta katamatikka daro gitatanne gimbey yuuyi aadhdhidayta; hessi hessa gidishin asay qasse geesanne gubba gita gidida Enaaqe zereththata nu beydos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሄ ዴሬዪን ዲዛ ኣሳይ ዳሮ ሚኖ፤ ሄሳፌ ቦላራ ኢስታ ካታማቲካ ዳሮ ጊታታኔ ጊምቤይ ዩዪ ኣዳይታ፤ ሄሲ ሄሳ ጊዲሺን ኣሳይ ቃሴ ጌሳኔ ጉባ ጊታ ጊዲዳ ኤናቄ ዜሬታ ኑ ቤይዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ዎልቃማ፤ ኤንታ ካታማትካ ግምበ ድርሳን ድረትዳይሳታነ ግታ። ኑኒ ኡባፈ አድ ኤናቃ ኮቻታ ያን በእዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin he biittan de7iya asay wolqaama; enta katamatika gimbe dirsan diretidaysatanne gita. Nuuni ubbaafe aathidi Enaaqa kochata yan be7ida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ግን ኀያላን ሲሆኑ፣ ከተሞቹም የተመሸጉና ትላልቅ ናቸው፤ እንዲያውም የዔናቅን ዝርያዎች በዚያ አይተናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በዚያች ምድር የሚኖሩ ሕዝብ እጅግ ብርቱዎች ናቸው፤ ከተሞቻቸውም ታላላቆችና የተመሸጉ ናቸው፤ ከዚህም ሁሉ በላይ እጅግ ግዙፋን የዐናቅ ዘሮች አይተናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ምድሪ ዝነብር ህዝቢ ግና ሓያል እዩ፤ እተን ከተማታት ከዓ ዝተዓረዳን የመና ዓበይትን እየን፤ ኣብኡ ድማ ደቂ ዔናቅ ረአና።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ሃገር ዚነብር ህዝቢ ግና ሓያል እዩ፡ ኣተን ከተማታት ከአ እተዐርዳን እዝየን ዓበይትን እየን፡ ኣብኡ ድማ ደቂ ዓናቅ ርኤና።