Numbers 13:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ናብታ ዝለኣኽካላ ምድሪ መጺእና፡ ጸባን መዓርን ትውሕዝ ኣላ፡ ኢሎም ድማ ኣፍለጥዎ። ፍሬኡ ድማ እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብለው ነገሩት፥ “ወደ ላክኸን ምድር ደረስን፤ እርስዋም ወተትና ማር ታፈስሳለች፤ ፍሬዋም ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ብለው ነገሩት። ወደ ላክኸን ምድር ደረስን፥ እርስዋም ወተትና ማር ታፈስሳለች፥ ፍሬዋም ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ብለው ነገሩት፦ “ወደ ላክኸን ምድር ገባን፥ እርሷም ወተትና ማር ታፈስሳለች፥ ፍሬዋም ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሙሴዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴድኖ፤ “ኔን ኑና ኪቴዳ ቢታ ኑን ቤዶ፤ ሄ ጋድያን ማይነ ኤሳይ ጎጌ። አን አይፍያ አይፍያካ ሀዋ በአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Musew hawaadan yaagiide odeeddino; «Neeni nuuna kiitteedda biittaa nuuni beeddo; he gadiyaan maatsaynne eessay goggee. Aan ayifiyaa ayfiyaakka hawaa be'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Muses, «Nuni biittayo xomosi be7idi addafekka iza maaththinne eessi kumida dure dere gididaaro nu shaakki eridos; he biittaya immiza ayfeza hayssa beya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሙሴስ፥ «ኑኒ ቢታዮ ጾሞሲ ቤኢዲ ኣዳፌካ ኢዛ ማኔ ኤሲ ኩሚዳ ዱሬ ዴሬ ጊዲዳሮ ሻኪ ኤሪዶስ፤ ሄ ቢታያ ኢሚዛ ኣይፌዛ ሃይሳ ቤያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ኑና የድዳ ቢታ ብዳ፤ ሄ ቢታን ማነ ኤስ ጎጌስ፤ ሄ ቢታ አይፍያካ ሀይሳ በአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Museko, “Neeni nuna yeddida biitta bida; he biittan maathinne eessi goggees; he biitta ayfiyaka haysa be7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሙሴም እንዲህ ብለው ነገሩት፤ “ወደ ላክኸን ምድር ዘልቀን ገባን፤ ማርና ወተት የምታፈስስ ናት፤ ፍሬዋም ይኸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለሙሴም እንዲህ ብለው ነገሩት፦ “ምድሪቱን አጥንተን በእርግጥም በማርና በወተት የበለጸገች አገር መሆንዋን ተረድተናል፤ ምድሪቱም የምታፈራው ፍሬ ዐይነት ይህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሙሴ ድማ “ናብታ ዝሰደድካና ምድሪ በፃሕና፤ ብሓቂ ኸዓ ንሳ ፀባን መዓርን እተውሕዝ እያ፤ ፍረኣ ኸዓ እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሎም ድማ ኣዘንተውሉ፡ ናብታ ዝሰድድካና ሃገር በጻሕና፡ ብሓቂ ኸኣ ንሳ ጸባን መዓርን እተውሕዝ እያ፡ ፍሬኣ ኸአ እዚ እዩ። |