Numbers 13:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ናብታ ዝለኣኽካላ ምድሪ መጺእና፡ ጸባን መዓርን ትውሕዝ ኣላ፡ ኢሎም ድማ ኣፍለጥዎ። ፍሬኡ ድማ እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ብለው ነገ​ሩት፥ “ወደ ላክ​ኸን ምድር ደረ​ስን፤ እር​ስ​ዋም ወተ​ትና ማር ታፈ​ስ​ሳ​ለች፤ ፍሬ​ዋም ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ብለው ነገሩት። ወደ ላክኸን ምድር ደረስን፥ እርስዋም ወተትና ማር ታፈስሳለች፥ ፍሬዋም ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ብለው ነገሩት፦ “ወደ ላክኸን ምድር ገባን፥ እርሷም ወተትና ማር ታፈስሳለች፥ ፍሬዋም ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሙሴዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴድኖ፤ “ኔን ኑና ኪቴዳ ቢታ ኑን ቤዶ፤ ሄ ጋድያን ማይነ ኤሳይ ጎጌ። አን አይፍያ አይፍያካ ሀዋ በአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Musew hawaadan yaagiide odeeddino; «Neeni nuuna kiitteedda biittaa nuuni beeddo; he gadiyaan maatsaynne eessay goggee. Aan ayifiyaa ayfiyaakka hawaa be'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Muses, «Nuni biittayo xomosi be7idi addafekka iza maaththinne eessi kumida dure dere gididaaro nu shaakki eridos; he biittaya immiza ayfeza hayssa beya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሙሴስ፥ «ኑኒ ቢታዮ ጾሞሲ ቤኢዲ ኣዳፌካ ኢዛ ማኔ ኤሲ ኩሚዳ ዱሬ ዴሬ ጊዲዳሮ ሻኪ ኤሪዶስ፤ ሄ ቢታያ ኢሚዛ ኣይፌዛ ሃይሳ ቤያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ኑና የድዳ ቢታ ብዳ፤ ሄ ቢታን ማነ ኤስ ጎጌስ፤ ሄ ቢታ አይፍያካ ሀይሳ በአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Museko, “Neeni nuna yeddida biitta bida; he biittan maathinne eessi goggees; he biitta ayfiyaka haysa be7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሙሴም እንዲህ ብለው ነገሩት፤ “ወደ ላክኸን ምድር ዘልቀን ገባን፤ ማርና ወተት የምታፈስስ ናት፤ ፍሬዋም ይኸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለሙሴም እንዲህ ብለው ነገሩት፦ “ምድሪቱን አጥንተን በእርግጥም በማርና በወተት የበለጸገች አገር መሆንዋን ተረድተናል፤ ምድሪቱም የምታፈራው ፍሬ ዐይነት ይህ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሙሴ ድማ “ናብታ ዝሰደድካና ምድሪ በፃሕና፤ ብሓቂ ኸዓ ንሳ ፀባን መዓርን እተውሕዝ እያ፤ ፍረኣ ኸዓ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ኢሎም ድማ ኣዘንተውሉ፡ ናብታ ዝሰድድካና ሃገር በጻሕና፡ ብሓቂ ኸኣ ንሳ ጸባን መዓርን እተውሕዝ እያ፡ ፍሬኣ ኸአ እዚ እዩ።