Numbers 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰባትካ ነታ ንደቂ እስራኤል ዝህባ ዘለኹ ምድሪ ከነኣን ኪድህስሱ ስደዱ። ካብ ነገድ ኣቦታቶም ሓደ ሰብኣይ፡ ነፍሲ ወከፍ ኣብ መንጎኦም ሓለቓ ስደድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ይገዙአት ዘንድ እኔ ለእስራኤል ልጆች የምሰጣትን የከነዓንን ምድር የሚሰልሉ ሰዎችን ላክ፤ ከአባቶች ቤት ከእያንዳንዱ ነገድ ሁሉ በመካከላቸው አለቃ የሆነ አንድ አንድ ሰው ትልካላችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች የምሰጣትን የከንዓንን ምድር ይሰልሉ ዘንድ ሰዎችን ላክ፤ ከአባቶች ነገድ ሁሉ እያንዳንዱ በመካከላቸው አለቃ የሆነ አንድ ሰው ትልካላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች የምሰጣትን የከንዓንን ምድር እንዲሰልሉ ሰዎችን ላክ፤ ከአባቶች ነገድ ሁሉ እያንዳንዱ በመካከላቸው አለቃ የሆነ አንድ ሰው ትልካላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን እስራኤላቶ እምያ ካናነ ቢታ ዎቻና ማላ፥ አማሬዳ አሳ ኪታ፤ ኡንቱንቱ ዛረ ኡባፐ እት እት ካፑዋ ኪታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani Israa'eelatoo immiyaa Kanaane biittaa wochchana mala, amareeda asaa kiitta; unttunttu zare ubbaappe itti itti kaappuwaa kiitta» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tammanne nam7u Isra7eele asaa garsafe dere kaaleththizayta doorada tani Isra7eele asaas immana gida Kanaane biittayo xomosi xeellidi yaana mala yedda.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታማኔ ናምኡ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ዴሬ ካሌዛይታ ዶራዳ ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢማና ጊዳ ካናኔ ቢታዮ ጾሞሲ ጼሊዲ ያና ማላ ዬዳ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ እስራኤለታስ እማና ካናነ ቢታ ዎቻና መላ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ኮቻፈ እስ እስ አስ ሀላቃ ኦዳ ኪታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani Isra7eeletas immana Kanaane biitta wochana mela tammanne nam7u Isra7eele kochaafe issi issi asi halaqa oothada kiitta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤላውያን የምሰጠውን የከነዓንን ምድር እንዲሰልሉ ጥቂት ሰዎች ላክ፤ ከእያንዳንዱም የአባቶች ነገድ አለቃ ይላክ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዳንድ የሕዝብ መሪዎችን መርጠህ፥ እኔ ለእስራኤላውያን ወደምሰጣት ወደ ከነዓን ምድር ሄደው የምድሪቱን ሁኔታ መርምረው እንዲመለሱ ላካቸው፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነታ ኣነ ንደቂ እስራኤል ዝህቦም ምድሪ ከነዓን ዝስልሉ ሰባት ከካብ ነገድ ኣቦታቶም ሓድሓደ ሰብ ስደድ። ኵሎም ካብቶም ሹመኛታቶም ይኹኑ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ኣነ ንደቂ እስራኣኤል ዝህቦም ምድሪ ኸናኣን ዚስልዩ ሰባት ስደድ፡ ከካብ ነገድ ኣቦታቶም ሓደ ሰብ፡ ኩሎም ካብቶም ሹማምቶም ይስደዱ። |