Numbers 13:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንምድሪ ከነኣን ኪድህስሱ ለኣኾም እሞ፡ ከምዚ በሎም፦ በዚ መገዲ እዚ ንደቡብ ኪድ እሞ ናብቲ ኸረን ደየብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም የከ​ነ​ዓ​ንን ምድር ይሰ​ልሉ ዘንድ ላካ​ቸው፤ አላ​ቸ​ውም፥ “ከዚህ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ፥ ወደ ተራ​ሮ​ችም ውጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም የከነዓንን ምድር ይሰልሉ ዘንድ ላካቸው፥ አላቸውም። ከዚህ በደቡብ በኩል ውጡ፥ ወደ ተራሮችም ሂዱ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም የከነዓንን ምድር እንዲሰልሉ ላካቸው፥ እነርሱንም እንዲህ አላቸው፦ “ከዚህ በኔጌብ በኩል አድርጋችሁ ውጡ፥ ወደ ተራራማውም አገር ሂዱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካናነ ቢታ ዎቻና ማላ፥ ሙሴ ኡንቱንታ ኪትያ ዎደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዋፐ ኔጌባ መላ ቢታ ፑደ ከሲደ፥ ያፐ ሁጲሳ ባጋን ደእያ ገዘ ቢታ ቢተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Kanaane biittaa wochchana mala, Muse unttuntta kiittiyaa wode hawaadan yaageedda; «Hawaappe Neegeeba mela biittaa pude kesiide, yaappe huup'issa baggan de'iyaa gezze biittaa biite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey istta kiitti yeddishe, «Intte bishe Negebe baggara aadhdhidi pude gezze biitta biite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ኢስታ ኪቲ ዬዲሼ፥ «ኢንቴ ቢሼ ኔጌቤ ባጋራ ኣዲ ፑዴ ጌዜ ቢታ ቢቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ኤንታ፥ “ነገበ መላ ቢታ ካንድ ፑደ ደረይ ዳርያ ቢታ ከይተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey enta, “Negebe mela biitta kanthidi pude derey dariya biitta keyte.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም ከነዓንን እንዲሰልሉ በላካቸው ጊዜ እንዲህ አላቸው፤ “ነጌብን ዘልቃችሁ ወደ ተራራማው አገር ግቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ሲልካቸው እንዲህ አላቸው፦ “በኔጌብ በኩል አድርጋችሁ ወደ ተራራማው አገር ውጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ንምድሪ ከነዓን ክስልሉ ኽሰዶም እንተሎ፥ ከምዙይ በሎም፦ “ንደቡብ ኣቢልኩም ውፁ፤ ናብቲ እምባታትውን ደይቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ፡ ምድሪ ኸነኣን ኪስልዩ ሰደዶም። በሎም ከአ፡ ካብዚ ንደቡብ ኬድኩም ናብ ኣኽራን ደይቡ፡