Numbers 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣስማት እቶም ሙሴ ነታ ምድሪ ኺድህስሱ ዝለኣኾም ሰባት እዚ እዩ። ሙሴ ድማ ንሆሴእ ወዲ ነነ እያሱ ጸውዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስሞች እነዚህ ናቸው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴን ኢያሱ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴን ኢያሱ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱን እንዲሰልሉ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስሞቻቸው እነዚህ ነበሩ። ሙሴም የነዌን ልጅ ሆሴአን ኢያሱ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታ ዎቻና ማላ፥ ሙሴ ኪቴዳ አሳቱ ሱንይ ሀዋፐ ቆሞና ደእያዋ። ሙሴ ኔዌ ናኣ ሆሼአ ሱን ኢያሳ ያጊደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittaa wochchana mala, Muse kiitteedda asatuu suntsay hawaappe k'ommonna de'iyaawaa. Muse Neewe na'aa Hoshee'a suntsaa Iyyaasa yaagiide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heyti dereza hanota xomosi xeellidi yaana mala Musey kiittidayta; Nawe naa Hose7e, «Iyaaso» giidi iza sunththaa laammides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይቲ ዴሬዛ ሃኖታ ጾሞሲ ጼሊዲ ያና ማላ ሙሴይ ኪቲዳይታ፤ ናዌ ና ሆሴኤ፥ «ኢያሶ» ጊዲ ኢዛ ሱን ላሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታ ዎቻና መላ ሙሰይ ኪትዳ አሳታ ሱንይ ሀይሳታ። ሙሰይ ናወ ናኣ አውሰ ሱን እያሱ ግድ ሱን ላምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biitta wochana mela Musey kiitida asata sunthay haysata. Musey Nawe na7aa Awuse sunthaa Iyyasu gidi sunthaa laammis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ምድሪቱን እንዲሰልሉ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴ ለነዌ ልጅ ለአውሴ፣ “ኢያሱ” የሚል ስም አወጣለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ የአገሪቱን ሁኔታ አጥንተው እንዲመለሱ ሙሴ የላካቸው ሰዎች እነዚህ ነበሩ፤ የነዌን ልጅ ሆሼዓን “ኢያሱ” ብሎ ስሙን ለወጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስም እቶም ነታ ምድሪ ኽስልይዋ ሙሴ ዝሰደዶም ሰባት እዙይ እዩ። ሙሴ ንኣውሴ ወዲ ነዌ፥ ኢያሱ ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም እቶም ነታ ምድሪ ኺስልይዋ ሙሴ ዝሰደዶም ሰባት እዚ እዩ። ሙሴ ንሆሼዐ ወዲ ነዌ፡ እያሱ ኣውጽኣሉ። |