Numbers 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጸሊም ዘረባ ዘይኰነስ፡ ብግልጺ ኣፍ ንኣፍ ክዛረብ እየ። ንኣምሳል እግዚኣብሄር ከኣ ኪርኢ እዩ። ስለምንታይ ደኣ ኣንጻር ባርያይ ሙሴ ክትዛረብ ዘይፈራሕካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ አፍ ለአፍ በግልጥ እናገረዋለሁ፤ በስውርም አይደለም፤ የእግዚአብሔርንም ክብር ያያል፤ አገልጋዬ ሙሴን ማማትን ስለ ምን አልፈራችሁም?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ አፍ ለአፍ በግልጥ እናገረዋለሁ፥ በምሳሌ አይደለም፤ የእግዚአብሔርንም መልክ ያያል፤ በባሪያዬ በሙሴ ላይ ትናገሩ ዘንድ ስለ ምን አልፈራችሁም? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በምሳሌ ሳይሆን እፊት ለፊት ከእርሱ ጋር በግልጥ እነጋገራለሁ፤ የጌታንም ሀልዎተ-ቅርፅ ይመለከታል፤ ታዲያ፥ በባርያዬ በሙሴ ላይ ለመናገር ለምን አልፈራችሁም?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ሙሴና ስን ስንን ሃሳያይፐ አትና፥ ሌምሱዋን ሃሳይከ። እ መና ጎዳ ማላ በኤ። ያትና ታ ቆማ ሙሳ ቦራናዉ ህንተ አያዉ ያይበይክቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Musena sintsa sintsaan haasayayippe attina, leemisuwaan haasayikke. I Med'inaa Godaa malaa be'ee. Yaatina ta k'oomaa Musa boranaw hintte ayaw yayyibeykkitee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani izara sinththan qonccera haasayays attiin guyera qotan haasaykke; izi ta medha beyees; histtiin intte ta oosanchchaza Muse bolla waani yayyontta kadhe qaala haasaydetii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢዛራ ሲንን ቆንጬራ ሃሳያይስ ኣቲን ጉዬራ ቆታን ሃሳይኬ፤ ኢዚ ታ ሜ ቤዬስ፤ ሂስቲን ኢንቴ ታ ኦሳንቻዛ ሙሴ ቦላ ዋኒ ያዮንታ ካ ቃላ ሃሳይዴቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሙሰራ ሶምኦን ኦደታስፐ አትሽን፥ ሌምሶን ኦድከ። እ ታ ማላ በኤስ። ያትን፥ ህንተ ታ አይልያ ሙሰ ቦራናዉ አይስ ያይበከቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Musera som7on odetasipe attishin, leemison odike. I ta malaa be7ees. Yaatin, hinte ta aylliya Muse boranaw ayis yayyibeketii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ ከእርሱ ጋር የምነጋገረው ፊት ለፊት ነው፤ በግልጽ እንጂ በልዩ ዘይቤ አይደለም፤ እርሱ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መልክ ያያል። ታዲያ እናንተ አገልጋዬን ሙሴን ትቃወሙ ዘንድ ለምን አልፈራችሁም?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እኔ ከእርሱ ጋር ቃል ለቃል በግልጥ እነጋገራለሁ እንጂ ስውር በሆነ አነጋገር አልናገረውም፤ የእኔን የእግዚአብሔርን መልክ ያያል፤ ታዲያ፥ እናንተ በአገልጋዬ በሙሴ ላይ ትናገሩ ዘንድ እንዴት ደፈራችሁ?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኡ ኣፍ ንኣፍ እየ ዝዛረብ፤ ብስዉር ዘይኮነ ብግልፂ እየ ዝዛረቦ እምበር ብምስላ ኣይኮነን፤ ምስሊ እግዚኣብሄርውን ይርኢ። ከመይከ ኣብ ልዕሊ ባርያይ ሙሴ ንምዝራብ ዘይፈራሕኹም?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብግልጺ እምበር፡ ብኸውሊ ዘረባ ኣይኮነን፡ ኣፍ ንኣፍ እዛረቦ፡ ንሱ ምስሊ እግዚኣብሄር ከኣ ይርኢ። ከመይከ ኣብ ባርያይ ኣብ ሙሴ ምዝራብ ዘይፈረህኩም። |