Numbers 12:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ቃለይ ስምዑ፡ ኣብ ማእከልኩም ነብዪ እንተ ኣልዩ፡ ኣነ እግዚኣብሄር፡ ብራእይ ንርእሰይ ከፍልጦ፡ ብሕልሚውን ክዛረቦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ቃሌን ስሙ፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢይ የሆነ ቢኖር በራ​እይ እገ​ለ​ጥ​ለ​ታ​ለሁ፤ ወይም በሕ​ልም እና​ገ​ረ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ቃሌን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ እግዚአብሔር በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለ፦ “እባካችሁ፥ ቃሎቼን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ ጌታ በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኡንቱንታ፥ “ታ ኦድያዋ ስስተ: ህንተ ግዱዋን ትምቢትያ ኦድያዌ ደኦፐ፥ ታን መና ጎዳይ ታና አዉ ሳጻን ቆንጭሳይ፤ ታን አዉ አኩሙዋን ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I unttuntta, «Ta odiyaawaa sisite: Hintte gidduwaan timbbitiyaa odiyaawe de'ooppe, taani Med'inaa Goday taana aw sas'aan k'onc'c'issay; taani aw akumuwaan oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY isttas, «Hekko ha7i ta inttena gizayssa akeeki siyite! «Intte giddon nabeti diikko, tani tana isttas ajjuutan qonccisays; agumon istta haasayssays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስታስ፥ «ሄኮ ሃኢ ታ ኢንቴና ጊዛይሳ ኣኬኪ ሲዪቴ! «ኢንቴ ጊዶን ናቤቲ ዲኮ፥ ታኒ ታና ኢስታስ ኣጁታን ቆንጪሳይስ፤ ኣጉሞን ኢስታ ሃሳይሳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ታ ኦደይሳ ስእተ፤ ህንተ ግዶን ናበይ ደእኮ፥ ታ እያዉ ቆንጫይስ፤ ቃስ እያዉ አሙሆን ኦዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Ta odeysa si7ite; hinte giddon nabey de7iko, ta iyaw qoncayis; qassi iyaw amuhon odayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ አላቸው፤ “ቃሌን አድምጡ፤ “ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ነቢይ በመካከላችሁ ቢኖር፣ በራእይ እገለጥለታለሁ፤ በሕልምም እናገረዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ እኔ የምነግራችሁን አድምጡ! በመካከላችሁ ነቢያት ቢኖሩ ራሴን የምገልጥላቸው በራእይ ነው፤ በሕልምም አነጋግራቸዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ ኸምዙይ በሎም፦ “ናብ ዘረባይ ኣድምፁ፦ ኣብ ማእኸልኩም ነቢይ እንተ ሃልዩ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ብራእይ እግለፀሉ፤ ወይ ከዓ ብሕልሚ እዛረቦ።
Amharic Tigrinya 2011 በሎም ድማ ዘረባይ ደአ ስምዑ፡ ኣብ ማእከልኩም ነብዩ እንተሎ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ብራኣይ እግለጸሉ፡ ብሕልሚ እዛረቦ።