Numbers 12:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሆዋ ድማ ብዓንዲ ደበና ወሪዱ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ደው ኢሉ ንኣሮንን ንሚርያምን ጸዊዑ ክልቲኦም ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በደ​መና ዐምድ ወረደ፤ በም​ስ​ክ​ሩም ድን​ኳን ደጃፍ ቆመ፤ አሮ​ን​ንና ማር​ያ​ም​ንም ጠራ​ቸው፤ ሁለ​ቱም ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በደመና ዓምድ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በደመና ዓምድ ውስጥ ሆኖ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆሞ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወደ እርሱ መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሻርያ ቱሳን ዱገ ዎዳ፤ ዱንካንያ ፐንግያን ኤቂደ፥ አሮናነ ሚርያሞ ጼሴዳ። ኡንቱንቱ ላኡካ አ ስን ሺቅና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay shaariyaa tuussaan duge wod'd'eedda; Dunkkaaniyaa penggiyaan ek'k'iide, Aaroonanne Miiriyaamo s'eeseedda. Unttunttu laa"uukka Aa sintsa shiik'ina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY tuus misatiza shaara giddora wodhdhidi Dunkaaneza pengen eqqidi, «Haysso Aaroone! Hanne Maaramee!» gi xeygides; Nam7atikka gede iza sinth shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ ቱስ ሚሳቲዛ ሻራ ጊዶራ ዎዲ ዱንካኔዛ ፔንጌን ኤቂዲ፥ «ሃይሶ ኣሮኔ! ሃኔ ማራሜ!» ጊ ጼይጊዴስ፤ ናምኣቲካ ጌዴ ኢዛ ሲን ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሻራ ቱሳራ ዎድ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ኤቅድ፥ አሮና! ማይራመ! ያግድ ፄግስ። ኤንቲ ናምአይ እያ ስን ሺቅን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday shaara tuussara wodhidi Geeshsha Dunkaaniya pengen eqidi, Aarona! Mayraame! yaagidi xeegis. Enti nam7ay iya sinthe shiiqin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) በደመና ዐምድ ወረደ፤ በድንኳኑም ደጃፍ ቆሞ አሮንንና ማርያምን ጠራቸው፤ ሁለቱም ወደ እርሱ በቀረቡ ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም በደመና ዐምድ ወርዶ በድንኳኑ ደጃፍ በመቆም “አሮን! ማርያም!” ብሎ ጠራቸው፤ ሁለቱም ወደ ፊት ቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ብዓምዲ ደመና ወረደ፤ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ደው ኢሉ ድማ ንኣሮንን ንማርያምን ፀውዖም፤ ክልቲኦም ከዓ ቕርብ በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ ብዓንዲ ደበና ወረደ፡ ኣብ ኣፍ ድንኳን ደው ኢሉ ድማ ንኣሮንን ንሚርያምን ጸውዖም፡ ክልቲኦም ከአ ወጹ።