Numbers 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ድማ ብዓንዲ ደበና ወሪዱ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ደው ኢሉ ንኣሮንን ንሚርያምን ጸዊዑ ክልቲኦም ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በደመና ዐምድ ወረደ፤ በምስክሩም ድንኳን ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምንም ጠራቸው፤ ሁለቱም ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በደመና ዓምድ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በደመና ዓምድ ውስጥ ሆኖ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆሞ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወደ እርሱ መጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሻርያ ቱሳን ዱገ ዎዳ፤ ዱንካንያ ፐንግያን ኤቂደ፥ አሮናነ ሚርያሞ ጼሴዳ። ኡንቱንቱ ላኡካ አ ስን ሺቅና፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay shaariyaa tuussaan duge wod'd'eedda; Dunkkaaniyaa penggiyaan ek'k'iide, Aaroonanne Miiriyaamo s'eeseedda. Unttunttu laa"uukka Aa sintsa shiik'ina, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY tuus misatiza shaara giddora wodhdhidi Dunkaaneza pengen eqqidi, «Haysso Aaroone! Hanne Maaramee!» gi xeygides; Nam7atikka gede iza sinth shiiqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ቱስ ሚሳቲዛ ሻራ ጊዶራ ዎዲ ዱንካኔዛ ፔንጌን ኤቂዲ፥ «ሃይሶ ኣሮኔ! ሃኔ ማራሜ!» ጊ ጼይጊዴስ፤ ናምኣቲካ ጌዴ ኢዛ ሲን ሺቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሻራ ቱሳራ ዎድ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ኤቅድ፥ አሮና! ማይራመ! ያግድ ፄግስ። ኤንቲ ናምአይ እያ ስን ሺቅን፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday shaara tuussara wodhidi Geeshsha Dunkaaniya pengen eqidi, Aarona! Mayraame! yaagidi xeegis. Enti nam7ay iya sinthe shiiqin, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) በደመና ዐምድ ወረደ፤ በድንኳኑም ደጃፍ ቆሞ አሮንንና ማርያምን ጠራቸው፤ ሁለቱም ወደ እርሱ በቀረቡ ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በደመና ዐምድ ወርዶ በድንኳኑ ደጃፍ በመቆም “አሮን! ማርያም!” ብሎ ጠራቸው፤ ሁለቱም ወደ ፊት ቀረቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ብዓምዲ ደመና ወረደ፤ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ደው ኢሉ ድማ ንኣሮንን ንማርያምን ፀውዖም፤ ክልቲኦም ከዓ ቕርብ በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ ብዓንዲ ደበና ወረደ፡ ኣብ ኣፍ ድንኳን ደው ኢሉ ድማ ንኣሮንን ንሚርያምን ጸውዖም፡ ክልቲኦም ከአ ወጹ። |