Numbers 12:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ድማ ብሃንደበት ንሙሴን ንኣሮንን ንሚርያምን፡ ሰለስቲኹም ናብ ድንኳን ምርኻብ ውጹ። ሰለስቲኦም ድማ ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ወዲያው ሙሴንና አሮንን ማርያምንም፥ “ሦስታችሁ ወደ ምስክሩ ድንኳን ኑ ብሎ ተናገረ፤ ሦስቱም ወደ ምስክሩ ድንኳን ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ወዲያው ሙሴንና አሮንን ማርያምንም። ሦስታችሁ ወደ መገኛኛው ድንኳን ውጡ ብሎ ተናገረ፤ ሦስቱም ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በድንገትም ጌታ ሙሴንና አሮንን ማርያምንም እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ ሦስታችሁ ወደ መገኛኛው ድንኳን ውጡ፤” ሦስቱም ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኤለካ ሙሴዉ፥ አሮናዉነ ሚርያምዉ፥ “ህንተ ሄዙካ ጋከትያ ዱንካንያኮ ከስተ” ያጌዳ፤ ኡንቱንቱ ሄዙካ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ellekka Musew, Aaroonawunne Miiriyaamiw, «Hintte heezzuukka Gaketiyaa Dunkkaaniyaakko kesite» yaageedda; unttunttu heezzuukka keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heerakka GODAY Muse, Aaroonenne Maaramo, «Intte heedzdzay Gaytoteththa dunkaanekko haa yiite!» gides; isttika bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄራካ ጎዳይ ሙሴ፥ ኣሮኔኔ ማራሞ፥ «ኢንቴ ሄይ ጋይቶቴ ዱንካኔኮ ሃ ዪቴ!» ጊዴስ፤ ኢስቲካ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆፖና ጎዳይ ሙሰ፥ አሮናነ ማይራሞ፥ “ህንተ ሄት ጌሻ ዱንካንያኮ ከይተ” ያግስ። ኤንትካ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoponna Goday Muse, Aaronanne Mayraamo, “Hinte heedzati Geeshsha Dunkaaniyako keyte” yaagis. Entika keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወዲያው እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ አሮንንና ማርያምን፣ “ሦስታችሁም ውጡና ወደ መገናኛው ድንኳን ኑ” አላቸው፤ ሦስቱም ወጥተው ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በድንገትም እግዚአብሔር ሙሴን፥ አሮንንና ማርያምን “እናንተ ሦስታችሁ ወደ መገናኛው ድንኳን ኑ!” አላቸው፤ እነርሱም ሄዱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ንማርያምን “ሰለስቲኹም ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ውፁ” በሎም። ሰለስቲኦም ድማ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኡብኡ ኣግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ንሚርያምን፡ ሰለስቴኹም ናብ ድንኳን ምርኻብ ውጹ፡ በሎም። ሰለስቲኦም ድማ ወጹ። |