Numbers 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ብሓቂዶ እግዚኣብሄር ብሙሴ ኣቢሉ እዩ ተዛሪቡ፧ ብኣና እውን ኣይተዛረበን፧ እግዚኣብሄር ድማ ሰምዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “በውኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ ተናግሮአልን? በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን?” አሉ፤ እግዚአብሔርም ሰማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። በውኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ ተናግሮአልን? በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን? አሉ፤ እግዚአብሔርም ሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፦ “በውኑ ጌታ የተናገረው በሙሴ በኩል ብቻ ነውን? በእኛስ በኩል ደግሞ ተናገሮ የለምን?” አሉ፤ ጌታም ሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “መና ጎዳይ ሙሴ ባጋ ጻላላና ሃሳዬደየ? ቃይ እ ኑ ባጋና ሃሳይቤኔየ?” ያጌድኖ። መና ጎዳይ ሄዋ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «Med'inaa Goday Muse bagga s'alalana haasayeeddeyye? K'ay I nu baggana haasayibeenneeyye?» yaageeddino. Med'inaa Goday hewaa siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY Muse baggara xalla haasaydee? Nu baggara haasaybeennee?» GODAY istti gidayssa ubbaaka siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ጻላ ሃሳይዴ? ኑ ባጋራ ሃሳይቤኔ?» ጎዳይ ኢስቲ ጊዳይሳ ኡባካ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ ሙሰ ባጋራ ፃላላ ኦደትዴ? እ ኑ ባጋራ ኦድቤኔ?” ያግዶሶና። ጎዳይ ኤንቲ ግዳይሳ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday Muse baggara xalaala odetidee? I nu baggara odibeennee?” yaagidosona. Goday enti gidaysa si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “ለመሆኑ እግዚአብሔር (ያህዌ) የተናገረው በሙሴ አማካይነት ብቻ ነውን? በእኛስ አልተናገረም?” ተባባሉ፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ይህን ሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር የተናገረው በሙሴ አማካይነት ብቻ ነውን? በእኛስ አማካይነት ተናግሮ የለምን?” እግዚአብሔርም እነርሱ የተናገሩትን ሁሉ ሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ብሙሴ ጥራሕ ድዩ ዝተዛረበ? ብኣናስ ኣይተዛረበን ድዩ?” እናበሉውን ተዛረቡ። ነዙይ ከዓ እግዚኣብሄር ሰምዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብሙሴ ጥራይዶ እዩ ዚዛረብ፡ ብኣናስ ኣይዛረብን ድዩ፡ ድማ በሉ። እዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ሰምዖ። |