Numbers 12:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮን ድማ ንሙሴ፡ ኣየ ጐይታይ፡ እቲ ዕሽነት ዝገበርናዮን ዝሓጥእናዮን ሓጢኣት ኣብ ልዕሌና ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሮ​ንም ሙሴን፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ስን​ፍና አድ​ር​ገ​ና​ልና፥ በድ​ለ​ን​ማ​ልና እባ​ክህ፥ ኀጢ​አት አታ​ድ​ር​ግ​ብን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮንም ሙሴን። ጌታዬ ሆይ፥ ስንፍና አድርገናልና፥ በድለንማልና እባክህ፥ ኃጢአት አታድርግብን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሮንም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ጌታዬ ሆይ! ተሞኝተን ይህን አድርገናልና፥ ኃጢአትንም ሠርተናልና እባክህ፥ ኃጢአትን በእኛ ላይ አትቁጠርብን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና እ ሙሳ፥ “ሀይ ታ ጎዳዉ፥ ኑን ኤያተን ኦዳ ናጋራዉ ኑና ሙሮፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina I Musa, «Hay ta godaw, nuuni eeyyatetsan ootseedda nagaraw nuuna muroppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aarooney Muses, «Ta godoo! Nuni ne bolla ooththida nagaraa gaason hayssi iita qixaatey nu bolla polettana mala ooththofarkkii!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሮኔይ ሙሴስ፥ «ታ ጎዶ! ኑኒ ኔ ቦላ ኦዳ ናጋራ ጋሶን ሃይሲ ኢታ ቂጻቴይ ኑ ቦላ ፖሌታና ማላ ኦፋርኪ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮን ሙሰኮ፥ “ሀይ ታ ጎዳዉ፥ ኑኒ ኤያተን ኦዳ ናጋራስ ኑና ሀይሳዳ ሴሮፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroni Museko, “Hay ta godaw, nuuni eeyatethan oothida nagaraas nuna haysada seeropa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴንም እንዲህ አለው፣ “ጌታዬ ሆይ፤ በስንፍናችን የሠራነውን ኀጢአት እባክህ አትቍጠርብን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንም ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ጌታዬ ሆይ፥ በስንፍናችን ስለ ሠራነው ኃጢአት ይህ አሠቃቂ ቅጣት እንዲፈጸምብን አታድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣሮን ንሙሴ “ጐይታይ! ነቲ ብዕሽነትና ዝገበርናዮ በደል በይዛኻ ኣይትቝፀረልና።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣሮን ንሙሴ፡ ኣየ ጐይታይ፡ ስለቲ ብዕሽነተና ዝገብርናዮን ዝበደልናዮን፡ ብጃኻ፡ ሓጢኣት ኣይተጹረና።