Numbers 12:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደበና ድማ ካብቲ ማሕደር ወጸ። እንሆ ድማ፡ ሚርያም ከም በረድ ጸዓዱ ለምጺ ኰነት። ኣሮን ድማ ንሚርያም ጠመታ፡ እንሆ ድማ ለምጻም ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፤ እንደ በረዶም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፤ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፥ እንደ አመዳይም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፥ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደመናውም ከድንኳኑ በተነሣ ጊዜ እነሆ፥ ማርያም በለምጽ ደዌ ተይዛ እንደ በረዶ ነጭ ሆና ነበር፤ አሮንም ወደ ማርያም ዘወር አለ፥ እነሆም፥ በለምጽ ደዌ ተይዛ ተመለከተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻሪ ዱንካንያ ቦላፐ ደንዴዳ ዎደ፥ ሚርያማ ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያን ምልጽ ጋደ ቦጻዱ። አሮን ኢኮ ስሚደ ጼልያ ዎደ፥ ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያን ኦይቀቴዳኖ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shaarii Dunkkaaniyaa bollaappe denddeedda wode, Miiriyaama wolk'k'aama galbbaa harggiyaan mils's'i gaade boos's'aaddu. Aarooni iikko simmiide s'eelliyaa wode, wolk'k'aama galbbaa harggiyaan oyk'k'etteeddaano be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shaarazi dunkaaneza bollafe dendi biin Maarama inchchirachcha harganchcha gidadus; inchchirachcha hargezikka izi bolla shachcha mala booththides; Aarooney Maaramo beyishin iza izas inchchirachcha harganchcha gida beettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻራዚ ዱንካኔዛ ቦላፌ ዴንዲ ቢን ማራማ ኢንቺራቻ ሃርጋንቻ ጊዳዱስ፤ ኢንቺራቻ ሃርጌዚካ ኢዚ ቦላ ሻቻ ማላ ቦዴስ፤ ኣሮኔይ ማራሞ ቤዪሺን ኢዛ ኢዛስ ኢንቺራቻ ሃርጋንቻ ጊዳ ቤታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻራይ ጌሻ ዱንካንያ ቦላፈ ደንድዳ ዎደ ማይራማ ባሮ ሀርገን ምልፅ ጋዳ ቦፃሱ። አሮን ኢኮ ስሚድ ፄልያ ዎደ ባሮ ሀርገን ኦይከትዳሮ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaaray Geeshsha Dunkaaniya bollafe dendida wode Mayraama baro hargen milxi gada booxasu. Aaroni iiko simmidi xeelliya wode baro hargen oyketidaaro be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደመናው ከድንኳኑ ላይ በተነሣ ጊዜ፣ እነሆ፤ ማርያም በለምጽ ተመታች፤ እንደ በረዶም ነጣች። አሮንም ወደ እርሷ ዘወር ሲል ለምጽ ወርሶአት አየ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደመናው ከድንኳኑ ላይ በተነሣ፤ ጊዜ ማርያም ለምጻም ሆነች፤ ለምጹም እንደ በረዶ ነጭ ሆነ፤ አሮን ወደ ማርያም በተመለከተ ጊዜ ለምጻም ሆና አያት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ደመና ኻብ ልዕሊ እቲ ድንኳን ኣግለሰ፤ እንሆ ኸዓ ንማርያም ለምፂ ሓዛ፤ ከም በረድውን ፃዕደወት። ኣሮን ድማ ናብ ማርያም ግልፅ በለ፤ እንሆ ኸዓ ሕማም ለምፂ ሒዝዋ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ደበና ኸአ ናብ ልዕሊ ድንኳን ኣግለሰ፡ እንሆ ኸአ፡ ሚርያም ለምጻም ኮነት፡ ከም በረድ ጻዕደወት። ኣሮን ድማ ናብ ሚርያም ግልጽ በለ። እንሆ ኸአ ለምጻም ኮይና ነበረት። |