Numbers 12:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ደበና ድማ ካብቲ ማሕደር ወጸ። እንሆ ድማ፡ ሚርያም ከም በረድ ጸዓዱ ለምጺ ኰነት። ኣሮን ድማ ንሚርያም ጠመታ፡ እንሆ ድማ ለምጻም ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደመ​ና​ውም ከድ​ን​ኳኑ ተነሣ፤ እነ​ሆም፥ ማር​ያም ለም​ጻም ሆነች፤ እንደ በረ​ዶም ነጭ ሆነች፤ አሮ​ንም ማር​ያ​ምን ተመ​ለ​ከተ፤ እነ​ሆም፥ ለም​ጻም ሆና ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፥ እንደ አመዳይም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፥ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደመናውም ከድንኳኑ በተነሣ ጊዜ እነሆ፥ ማርያም በለምጽ ደዌ ተይዛ እንደ በረዶ ነጭ ሆና ነበር፤ አሮንም ወደ ማርያም ዘወር አለ፥ እነሆም፥ በለምጽ ደዌ ተይዛ ተመለከተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሻሪ ዱንካንያ ቦላፐ ደንዴዳ ዎደ፥ ሚርያማ ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያን ምልጽ ጋደ ቦጻዱ። አሮን ኢኮ ስሚደ ጼልያ ዎደ፥ ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያን ኦይቀቴዳኖ በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shaarii Dunkkaaniyaa bollaappe denddeedda wode, Miiriyaama wolk'k'aama galbbaa harggiyaan mils's'i gaade boos's'aaddu. Aarooni iikko simmiide s'eelliyaa wode, wolk'k'aama galbbaa harggiyaan oyk'k'etteeddaano be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shaarazi dunkaaneza bollafe dendi biin Maarama inchchirachcha harganchcha gidadus; inchchirachcha hargezikka izi bolla shachcha mala booththides; Aarooney Maaramo beyishin iza izas inchchirachcha harganchcha gida beettadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሻራዚ ዱንካኔዛ ቦላፌ ዴንዲ ቢን ማራማ ኢንቺራቻ ሃርጋንቻ ጊዳዱስ፤ ኢንቺራቻ ሃርጌዚካ ኢዚ ቦላ ሻቻ ማላ ቦዴስ፤ ኣሮኔይ ማራሞ ቤዪሺን ኢዛ ኢዛስ ኢንቺራቻ ሃርጋንቻ ጊዳ ቤታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሻራይ ጌሻ ዱንካንያ ቦላፈ ደንድዳ ዎደ ማይራማ ባሮ ሀርገን ምልፅ ጋዳ ቦፃሱ። አሮን ኢኮ ስሚድ ፄልያ ዎደ ባሮ ሀርገን ኦይከትዳሮ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shaaray Geeshsha Dunkaaniya bollafe dendida wode Mayraama baro hargen milxi gada booxasu. Aaroni iiko simmidi xeelliya wode baro hargen oyketidaaro be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደመናው ከድንኳኑ ላይ በተነሣ ጊዜ፣ እነሆ፤ ማርያም በለምጽ ተመታች፤ እንደ በረዶም ነጣች። አሮንም ወደ እርሷ ዘወር ሲል ለምጽ ወርሶአት አየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደመናው ከድንኳኑ ላይ በተነሣ፤ ጊዜ ማርያም ለምጻም ሆነች፤ ለምጹም እንደ በረዶ ነጭ ሆነ፤ አሮን ወደ ማርያም በተመለከተ ጊዜ ለምጻም ሆና አያት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ደመና ኻብ ልዕሊ እቲ ድንኳን ኣግለሰ፤ እንሆ ኸዓ ንማርያም ለምፂ ሓዛ፤ ከም በረድውን ፃዕደወት። ኣሮን ድማ ናብ ማርያም ግልፅ በለ፤ እንሆ ኸዓ ሕማም ለምፂ ሒዝዋ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ደበና ኸአ ናብ ልዕሊ ድንኳን ኣግለሰ፡ እንሆ ኸአ፡ ሚርያም ለምጻም ኮነት፡ ከም በረድ ጻዕደወት። ኣሮን ድማ ናብ ሚርያም ግልጽ በለ። እንሆ ኸአ ለምጻም ኮይና ነበረት።