Numbers 12:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሚርያምን ኣሮንን ድማ ብዛዕባ እታ ንሱ እተመርዓዋ ኩሻዊት ሰበይቲ፡ ኩሻዊት ሰበይቲ ስለ እተመርዓወ፡ ኣንጻር ሙሴ ተዛረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ኢት​ዮ​ጵ​ያ​ዊ​ቱን ሴት አግ​ብ​ቶ​አ​ልና ባገ​ባት በኢ​ት​ዮ​ጵ​ያ​ዊቱ ሴት ምክ​ን​ያት ማር​ያ​ምና አሮን አሙት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ኢትዮጵያይቱን በእርግጥ አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ቶጵያ ቢታ ምሽራቶ አኬዳ። እ አኬዳ ቶጵያ ማጫን ድራዉ፥ ሚርያማነ አሮን ሙሳ ቦሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Toop'p'iyaa biittaa mishirato akkeedda. I akkeedda Toop'p'iyaa mac'c'aani diraw, Miiriyaamanne Aarooni Musa boreeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Tophphiyappe machcho ekkida gishshas Maaramanne Aarooney zigirsan iza hizgi kadhida,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ቶጵያፔ ማቾ ኤኪዳ ጊሻስ ማራማኔ ኣሮኔይ ዚጊርሳን ኢዛ ሂዝጊ ካዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ቶጰ ቢታ ማጫስ ኤክዳ ግሾ፥ ማይራማነ አሮን ሙሰ ያግድ ቦርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Tophe biitta maccas ekida gisho, Mayraamanne Aaroni Muse yaagidi boridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ኢትዮጵያዊት ሴት አግብቶ ነበርና ባገባት ኢትዮጵያዊት ምክንያት ማርያምና አሮን ይነቅፉት ጀመር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ከኩሽ ነገድ የሆነች (ኢትዮጵያዊት) ሴት በማግባቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በሐሜት እንዲህ ሲሉ ነቀፉት፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኢትዮጵያዊት ሰበይቲ ኣእትዩ ነበረሞ፥ ማርያምን ኣሮንን፥ ብዛዕባ እታ ዘእተዋ ኢትዮጲያዊት ሰበይቲ፥ ኣብ ልዕሊኡ ተዛረቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኢትዮጵያዊት ሰበይቲ ኣእትዩ ነበረ እሞ፡ ሚርያምን ኣሮንን ብዛዕባ እታ ዘእተዋ ኢትዮጵያዊት ሰበይቲ ኣብ ልዕሊኡ ተዛረቡ።