Numbers 11:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ህዝቢ ድማ ይዘውሩ እሞ ኣኪቦም ኣብ መፍሓሪ ይፍሕርዎ፣ ወይ ድማ ብሞርታር ይሃርምዎን ኣብ ጣውላ ይጥሕኑን ቅጫ ይሰርሑን ነበሩ፣ ጣዕሙ ድማ ከም ጣዕሚ ፍሩይ ዘይቲ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም እየ​ዞሩ ይለ​ቅሙ ነበር፤ በወ​ፍ​ጮም ይፈ​ጩት፥ ወይም በሙ​ቀጫ ይወ​ቅ​ጡት፥ በም​ን​ቸ​ትም ይቀ​ቅ​ሉት ነበር፤ እን​ጎ​ቻም ያደ​ር​ጉት ነበር፤ ጣዕ​ሙም በዘ​ይት እንደ ተለ​ወሰ እን​ጎቻ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፥ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ይቀቅሉት ነበር፥ እንጐቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጐቻ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፥ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በሸክላም ድስት ይቀቅሉት ነበር፥ እንጐቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጐቻ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ዩይ ዩይ አ ቆሬ፤ ዎጻን ጋጬ፥ ዎይ ኡዱላን ጫዴ፤ ኡንቱንቱ አ ኦቱዋን ፐንትሲደ፥ ባሽያን ኮምፒኖ። እ ዛይትያን ሙናቂደ ኡኬዳ ኡክዳን ማልኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay yuuyyi yuuyyi Aa k'oree; wos'aan gaac'c'ee, woy udulan c'addee; unttunttu Aa otuwaan penttissiide, bashiyan komppiino. I zayitiyaan munak'k'iide uukkeedda ukitsaadan mal"ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay hessa yuuyi yuuyi maxees; iza woxan gaaccidi woykko udulan caddidi guuththa xaaron munuqidi uukkees; mishin izi doonan zaytera gindetti uukettida ukeththa mala mal7ees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ሄሳ ዩዪ ዩዪ ማጼስ፤ ኢዛ ዎጻን ጋጪዲ ዎይኮ ኡዱላን ጫዲዲ ጉ ጻሮን ሙኑቂዲ ኡኬስ፤ ሚሺን ኢዚ ዶናን ዛይቴራ ጊንዴቲ ኡኬቲዳ ኡኬ ማላ ማልኤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማናይ ቃማ ዎስ፤ አሳይ ዩይድ እያ ማፅድ ዎፃን ጋጭድ ዎይኮ ኡዱላን ጫድድ ካሶና። ያትድ ኡኮሶና፤ እያ ማልኦይ ሻማሆ ዛይተራ ኡከትዳ ኡይ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mannay qamma wodhees; asay yuuyidi iya maxidi woxan gaaccidi woyko udulan caddidi kathoosona. Yaatidi uukosona; iya mal7oy shamaho zaytera uuketida uytha mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡ ተዘዋውሮ በመልቀም በወፍጮ ከፈጨ ወይም በሙቀጫ ከወቀጠ በኋላ በምንቸት ይቀቅለው ወይም ይጋግረው ነበር፤ ጣዕሙም በወይራ ዘይት የተጋገረ ያህል ይጣፍጥ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎቹም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፤ በወፍጮም ይፈጩት ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ያፈሉትና ይጋግሩት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ ቂጣ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህዝቢ እናዞሩ ይኣርይዎ ነበሩ። ብመጥሓን ድማ ይጥሕንዎ ወይ ብመጉእ ይወቕጥዎ፤ ኣብ ቍራዕ የብስልዎ፤ ቅጫውን ይገብርዎ ነበሩ። ጣዕሙውን ብዘይቲ ኸም ዝተሰንከተ ቕጫ ይጥዕም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ህዝቢ እናዞሩ ይአርይዎ ነበሩ፡ ብመጥሓን ድማ ይጥሕንዎ ወይ ብመጉእ ይጉድእዎ ነበሩ ጣዕሙውን ከም ዘይቲ እተገብረ ቕጫ ይጥዕም ነበረ።