Numbers 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ህዝቢ ድማ ይዘውሩ እሞ ኣኪቦም ኣብ መፍሓሪ ይፍሕርዎ፣ ወይ ድማ ብሞርታር ይሃርምዎን ኣብ ጣውላ ይጥሕኑን ቅጫ ይሰርሑን ነበሩ፣ ጣዕሙ ድማ ከም ጣዕሚ ፍሩይ ዘይቲ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፤ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ይቀቅሉት ነበር፤ እንጎቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጎቻ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፥ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ይቀቅሉት ነበር፥ እንጐቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጐቻ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፥ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በሸክላም ድስት ይቀቅሉት ነበር፥ እንጐቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጐቻ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ዩይ ዩይ አ ቆሬ፤ ዎጻን ጋጬ፥ ዎይ ኡዱላን ጫዴ፤ ኡንቱንቱ አ ኦቱዋን ፐንትሲደ፥ ባሽያን ኮምፒኖ። እ ዛይትያን ሙናቂደ ኡኬዳ ኡክዳን ማልኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay yuuyyi yuuyyi Aa k'oree; wos'aan gaac'c'ee, woy udulan c'addee; unttunttu Aa otuwaan penttissiide, bashiyan komppiino. I zayitiyaan munak'k'iide uukkeedda ukitsaadan mal"ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay hessa yuuyi yuuyi maxees; iza woxan gaaccidi woykko udulan caddidi guuththa xaaron munuqidi uukkees; mishin izi doonan zaytera gindetti uukettida ukeththa mala mal7ees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ሄሳ ዩዪ ዩዪ ማጼስ፤ ኢዛ ዎጻን ጋጪዲ ዎይኮ ኡዱላን ጫዲዲ ጉ ጻሮን ሙኑቂዲ ኡኬስ፤ ሚሺን ኢዚ ዶናን ዛይቴራ ጊንዴቲ ኡኬቲዳ ኡኬ ማላ ማልኤስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማናይ ቃማ ዎስ፤ አሳይ ዩይድ እያ ማፅድ ዎፃን ጋጭድ ዎይኮ ኡዱላን ጫድድ ካሶና። ያትድ ኡኮሶና፤ እያ ማልኦይ ሻማሆ ዛይተራ ኡከትዳ ኡይ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mannay qamma wodhees; asay yuuyidi iya maxidi woxan gaaccidi woyko udulan caddidi kathoosona. Yaatidi uukosona; iya mal7oy shamaho zaytera uuketida uytha mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ ተዘዋውሮ በመልቀም በወፍጮ ከፈጨ ወይም በሙቀጫ ከወቀጠ በኋላ በምንቸት ይቀቅለው ወይም ይጋግረው ነበር፤ ጣዕሙም በወይራ ዘይት የተጋገረ ያህል ይጣፍጥ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፤ በወፍጮም ይፈጩት ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ያፈሉትና ይጋግሩት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ ቂጣ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝቢ እናዞሩ ይኣርይዎ ነበሩ። ብመጥሓን ድማ ይጥሕንዎ ወይ ብመጉእ ይወቕጥዎ፤ ኣብ ቍራዕ የብስልዎ፤ ቅጫውን ይገብርዎ ነበሩ። ጣዕሙውን ብዘይቲ ኸም ዝተሰንከተ ቕጫ ይጥዕም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝቢ እናዞሩ ይአርይዎ ነበሩ፡ ብመጥሓን ድማ ይጥሕንዎ ወይ ብመጉእ ይጉድእዎ ነበሩ ጣዕሙውን ከም ዘይቲ እተገብረ ቕጫ ይጥዕም ነበረ። |