Numbers 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና ነፍስና ነቒጻ ኣላ፡ ብዘይካ እዚ ማና እዚ ኣብ ቅድሚ ኣዒንትና ካልእ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን ግን ሰውነታችን ደረቀች፤ ዐይናችንም ከዚህ መና በቀር ምንም አታይም” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ግን ሰውነታችን ደረቀች፤ ዓይናችንም ከዚህ መና በቀር ምንም አታይም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን ሰውነታችን ደረቀ፤ ዓይናችንም ከዚህ መና በቀር ምንም የሚያው ነገር የለም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእ ኑ ቆ ጎርደቴዳ፤ ኑ አይፊካ ሀ ማናፐ አትና፥ ሀራባ አይነ በኤና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"i nu k'ood'ii gorddetteedda; nu ayifiikka ha mannaappe attina, harabaa ayinne be'enna» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko manna xallay nuna saleththides; qoodheykka kath ixxides; mannafe attiin hara nu be7iza kaththi baawa» gi yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ማና ጻላይ ኑና ሳሌዴስ፤ ቆይካ ካ ኢጺዴስ፤ ማናፌ ኣቲን ሃራ ኑ ቤኢዛ ካ ባዋ» ጊ ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ኑ ቆይ ጎርደትስ፤ ኑ አይፈይካ ሀ ማናፈ አትሽን፥ ሀራባ አይባካ በኤና” ያግድ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i nu qoodhey gordetis; nu ayfeyka ha mannafe attishin, haraba aybaka be7enna” yaagidi yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን የምግብ ፍላጎታችን ጠፍቷል፤ ከዚህ መና በስተቀር የምናየው የለም!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን ሰውነታችን ደርቆ ኀይላችን ደከመ፤ የምንመገበው ምንም ነገር የለም፤ በየቀኑ ከዚህ መና በቀር ሌላ የምናየው የለም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና ሰብነትና ነቐፀ፤ ዓይንናውን ብዘይ እዝ መና እዙይ ዝሪኦ የለን” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና ገለ እኳ የልቦን፡ ብጀካ ማና እንርእዮ የብልናን እሞ፡ ነፍስና ነቐጸት። |