Numbers 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ማእከሎም ዝነበሩ ህዝቢ ድማ ጠመዩ፣ ደቂ እስራኤል እውን ከም ብሓድሽ በኸዩ፦ መን ክብላዕ መግቢ ኪህበና እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጋር የተቀላቀሉ ሕዝብ እጅግ ጐመጁ፤ የእስራኤልም ልጆች ተቀምጠው እንዲህ እያሉ አለቀሱ፥ “ሥጋ ማን ያበላናል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመካከላቸውም የነበሩ ልዩ ልዩ ሕዝብ እጅግ ጐመጁ፤ የእስራኤል ልጆች ደግሞ ያለቅሱ ነበር። የምንበላውን ሥጋ ማን ይሰጠናል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነርሱም መካከል የነበረው የተለያየ ሕዝብ እጅግ ጐመጀ፤ የእስራኤልም ልጆች ዳግመኛ ዘወር በለው አለቀሱ እንዲህም አሉ፦ “የምንበላውን ሥጋ ማን ይሰጠናል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱዋና ደእያ ዱማ ዱማ ጋደ አሳይ ሀራ ቁማ ሎይ አሞቴዳ። እስራኤልያ አሳይካ ቃይ ሀዋዳን ያጊደ ዬኩዋ ዶሜዳ፤ “ላ ኑን አሹዋ ሀቃፐ ደማኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuwaana de'iyaa dumma dumma gade Asay hara k'umaa loytsi amotteedda. Israa'eeliyaa asaykka k'ay hawaadan yaagiide yeekuwaa doommeedda; «Laa nuuni ashuwaa hak'appe demmanee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaara walaketti kezidi biza hara dumma dumma dere asay asho maanaas daro amottides; Isra7eele asaykka, «Nuni maana asho awappe demminoo! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳራ ዋላኬቲ ኬዚዲ ቢዛ ሃራ ዱማ ዱማ ዴሬ ኣሳይ ኣሾ ማናስ ዳሮ ኣሞቲዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይካ፥ «ኑኒ ማና ኣሾ ኣዋፔ ዴሚኖ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለታራ ግብፀፈ ከይዳ ዱማ ዱማ ደረይ ሀራ ካ ማናዉ ዳሮ አሞትዶሶና። ኤንቲ፥ “ኑ አሾ አዉፐ ደማኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeletara Gibxefe keyida dumma dumma derey hara kathi maanaw daro amotidosona. Enti, “Nu asho awupe demmanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድብልቁ ሕዝብ ሌላ ምግብ ጐመጀ፤ እስራኤላውያንም እንዲህ እያሉ ያጕረመርሙ ጀመር፤ “ምነው የምንበላው ሥጋ ባገኘን ኖሮ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤላውያን ጋር የሚጓዙ የውጪ አገር ሰዎች ሥጋ ለመብላት የነበራቸው ፍላጎት ከፍተኛ ነበር፤ እስራኤላውያንም እንዲህ እያሉ ማልቀስ ጀመሩ፦ “የምንበላውን ሥጋ ከየት እናገኛለን! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ መንጎኣቶም ዝነበረ ዝተፈላለየ ህዝቢ ህርፋን ሓዞ፤ ደቂ እስራኤልውን ይበኽዩ ነበሩ፤ “እንበልዖ ስጋ መን ምሃበና? በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ማእከሎም ዝነበረ ሕውስዋስ እኽብካብ ህዝቢ ታፍላ ሓዞ። ደቂ እስራኤል ድማ መሊሶም በኸዩ በሉ ኸአ፡ እንበልዖ ስጋመን ይህበና፡ |