Numbers 11:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ትምኒት ኣብኣ ስለ ዝቐበርዎ፡ ነታ ቦታ ድማ ኪብሮታታዋ ኢሉ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጐ​መጁ ሕዝብ በዚያ ተቀ​ብ​ረ​ዋ​ልና የዚያ ስፍራ ስም “መቃ​ብረ ፍት​ወት” ተብሎ ተጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጐመጁ ሕዝብ በዚያ ተቀብረዋልና የዚያ ስፍራ ስም የምኞት መቃብር ተብሎ ተጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ የጐመጀውን ሕዝብ በዚያ ቀብረውታልና የዚያ ስፍራ ስም ኬብሮን-ሐታማ ተብሎ ተጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና ሄ ሳአይ ክብሮት ሀታባ (አሙዋ ዱፉዋ) ጌተት ሱንቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ አሹዋ አሞቴዳ አሳ ኡንቱንቱ ሄ ሳኣን ሞጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina he sa'ay Kibroot Hattaabaa (Amuwaa Duufuwaa) geetetti suntsetteedda; ayaw gooppe, ashuwaa amotteedda asaa unttunttu he sa'aan moogeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asho amottidi hayqqida asaa heen gadaan moogida gishshas he gadeza sunththi, «Kibroote-Hatta7aabe» geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሾ ኣሞቲዲ ሃይቂዳ ኣሳ ሄን ጋዳን ሞጊዳ ጊሻስ ሄ ጋዴዛ ሱን፥ «ኪብሮቴ-ሃታኣቤ» ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሾ አሞትድ ሀይቅዳ አሳ ኤንቲ ሄ በሳን ሞግዳ ግሾ ሄ በሳይ ከብሮት-ሀታባ ጌተትድ ሱንትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asho amotidi hayqida asaa enti he bessan moogida gisho he bessay Kebroot-Hataaba geetetidi sunthetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌላ ምግብ ለማግኘት የጐመጁትን ሰዎች በዚያ ስለ ቀበሯቸው የቦታው ስም “ቂብሮት ሃታአባ” ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሥጋ አምሮት የሞቱትን ሕዝብ እዚያ ቀብረዋቸው ስለ ነበር የዚያ ስፍራ ስም “የምኞት መቃብር” ተባለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ህርፋን ዝሓዞም ህዝቢ ኣብኣ ስለ ዝቐበርዎም፥ እታ ቦታ እቲኣ “መቓብር ህርፋን” ተብሃለት።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ታፍላ ዝሓዞም ህዝቢ ኣብኣ ቐቢሮምዎም እዮም እሞ፡ እታ ቦታ እቲኣ ቂብሮትሃታኣባ ተባህለት።