Numbers 11:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ እግዚኣብሄር ንፋስ ወጸ፡ ኳዃት ድማ ካብ ባሕሪ ኣምጽአ፡ ኣብ ጥቓ እቲ ሰፈር ድማ ወደቑ፡ ከም ናይ ሓደ መዓልቲ ጕዕዞ በዚ ሸነኽ፡ ከም ናይ ሓደ መዓልቲ ጕዕዞ ድማ በቲ ኻልእ ሸነኽ፡ ኣብ ዙርያ እቲ ሰፈርን ከም ኣብ ልዕሊ ምድሪ ክልተ እመት ቁመት ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነፋስም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፤ ከባሕርም ድርጭቶችን አወጣ፤ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚህ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚያ በሰፈሩ ላይ በተናቸው፤ በዚያም በሰፈሩ ዙሪያ ከፍታው ከምድር ወደ ላይ ሁለት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነፋስም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፥ ከባሕርም ድርጭቶችን አመጣ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚህ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚያ በሰፈሩ ላይ በተናቸው፤ በዚያም በሰፈሩ ዙሪያ ከፍታው ከምድር ወደ ላይ ሁለት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነፋስም ከጌታ ዘንድ ወጣ፥ ከባሕርም ድርጭቶችን አመጣ፥ እነርሱንም የአንድ ቀን መንገድ ያህል በዚህ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚያ በሰፈሩ አጠገብ በተናቸው፤ በዚያም በሰፈሩ ዙሪያ ከፍታው ከምድር ወደ ላይ ሁለት ክንድ ያህል ቈለላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ጫርኩዋ ደንና፥ አባ ባጋፐ አካ አሳይ ዱንካኔዳሳ ኡባ ዩሹዋኮ ጫርኩ አሄዳ፤ ሄ ካፎቱ ሳኣ ዶናና ጋድያፐ ፑደ ላኡ ዋ ኬሻን ፓሌድኖ። ዪደ ኡንቱንቱ ዱንካኔዳሳ ኡባፐ ጋጻና፥ እት ጋላሳ ኦገ ኬና ሳኣን ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday c'arkkuwaa dentsina, abbaa baggappe akkaa Asay dunkkaaneeddasaa ubbaa yuushshuwaakko c'arkkuu aheedda; he kafotuu sa'aa doonaana gadiyaappe pude laa"u wad'aa keeshshan paalleeddino. Yiide unttunttu dunkkaaneeddasaa ubbaappe gas'aana, itti gallassaa oge keenaa sa'aan utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY carko denththidi abba giddofe kuracho misatiza kafo asay dunkaani uttida heera ehides; histtidi he kafota biittafe pude nam7u wadha keena dhoqqu giidi piradhdhi yiidi asay dunkaani uttida heera yuushon issi gallassa oge keena gidizaason biitta bolla may7i uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ጫርኮ ዴንዲ ኣባ ጊዶፌ ኩራቾ ሚሳቲዛ ካፎ ኣሳይ ዱንካኒ ኡቲዳ ሄራ ኤሂዴስ፤ ሂስቲዲ ሄ ካፎታ ቢታፌ ፑዴ ናምኡ ዋ ኬና ቁ ጊዲ ፒራ ዪዲ ኣሳይ ዱንካኒ ኡቲዳ ሄራ ዩሾን ኢሲ ጋላሳ ኦጌ ኬና ጊዲዛሶን ቢታ ቦላ ማይኢ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆፖና ጎዳይ ጫርኮ ደንድ፥ ሳአፐ ናምኡ ዋ መላ ቁ ግድ ፕራያ ኩራቾታ አባፈ ኤህስ። ኤንታ ዱንካንያ ዩሹዋን ኡባ ባጋራ እስ ጋላሳ ኦገ መላ ሳአን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoponna Goday carko denthidi, sa7ape nam7u wadha mela dhoqu gidi piradhiya kuraachota abbafe ehis. Enta dunkaaniya yuushuwan ubba baggara issi gallasa oge mela sa7an wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ነፋስ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ወጥቶ ድርጭቶችን ከባሕር ወደ ሰፈር አመጣ፤ በየአቅጣጫውም ከፍታው ሁለት ክንድ፣ ርቀቱም የአንድ ቀን መንገድ ያህል እስኪሆን ድረስ በሰፈሩ ዙሪያ ከመራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በድንገትም እግዚአብሔር ድርጭቶችን ከባሕር እየነዳ የሚያመጣ ነፋስ ላከ፤ ድርጭቶችም ከምድር አንድ ሜትር ያኽል ከፍ ብለው እየበረሩ መጡ፤ በሰፈሩና በሰፈሩ ዙሪያ የተከማቹበት ስፍራ የአንድ ቀን መንገድ ያኽል ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እግዚኣብሄር ድማ ንፋስ ወፀ፤ ካብ ባሕሪ ኸዓ ብርንሂጎታት ኣምፂኡ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰፈር፥ መንገዲ መዓልቲ ዝኣክል በዙይ፥ መንገዲ መዓልቲ ዝኣክል ድማ በቱይ፥ ኣብ ዙርያ እቲ ሰፈር በተኖም፤ ምብራኹ ኸዓ ኻብ ምድሪ ንላዕሊ ኣስታት ክልተ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ እግዚኣብሄር ድማ ንፋስ ወጸ፡ ካብ ባሕሪ ኸአ ብርኒጎታት ኣምጺኡ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰፈር፡ መገዲ መዓልቲ ድማ በቲ፡ ኣብ ዙርያ እቲ ሰፈር ኣውረደ፡ ምብራኽ ኸአ ኣብ ምድሪ ንላዕሊ ኣስታት ክልተ እመት ነበረ። |