Numbers 11:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ፡ ምእንታይ ዲኻ ትቐንእ፧ ኩሎም ህዝቢ ጎይታ ነብያት ክኾኑ እግዚኣብሄር ድማ መንፈሱ ኣብ ልዕሊኦም ከዕርፍ ይፍቀደሎም! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም “የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያሳድር አንተ ስለ እኔ ትቀናለህን?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም። የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያወርድ፤ አንተ ስለእኔ ትቀናለህን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴ ግን እንዲህ አለው፦ “የጌታ ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ ጌታም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያኖር፤ አንተ ስለ እኔ ትቀናለህን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ አ፥ “ታ ግሻታ ነ ምሸታይ? መና ጎዳ አሳይ ኡባይ ትምቢትያ ኦድያዋነ መና ጎዳይ ባረ አያና ኡንቱንቱ ቦላ ዎያዋ ግዴረኔሻ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse Aa, «Ta gishshataa ne mishettay? Med'inaa Godaa Asay ubbay timbbitiyaa odiyaawaanne Med'inaa Goday bare Ayaanaa unttunttu bolla wotsiyaawaa gideerenneeshsha!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka izas, «Ne taas mishettada hessa gay? Tani gidikko Xoossi hayssa deraa ubbaa bolla ba ayana woththikonne ubbayka ba qaala dhoqqu histtidi nabeta mala tinbite haasaydaakko hessi taas ufayssa!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ኢዛስ፥ «ኔ ታስ ሚሼታዳ ሄሳ ጋይ? ታኒ ጊዲኮ ጾሲ ሃይሳ ዴራ ኡባ ቦላ ባ ኣያና ዎኮኔ ኡባይካ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ናቤታ ማላ ቲንቢቴ ሃሳይዳኮ ሄሲ ታስ ኡፋይሳ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ ዛሪድ፥ “ታ ግሾ ነ ቃናታይ? ጎዳይ ባ አሳ ኡባ ቦላ ባ አያና ዎድ ናበዳ ትንብተ ኦድስያባ ግድያኮ ታ ኡፋይታይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey zaaridi, “Ta gisho ne qanaatay? Goday ba asa ubbaa bolla ba ayyaana wothidi nabeda tinbite odisiyaba gidiyako ta ufaytayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ግን መልሶ፣ “ስለ እኔ ተቈርቍረህ ነውን? የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፣ እግዚአብሔርም (ያህዌ) መንፈሱን ቢያሳድርባቸው ምንኛ ደስ ባለኝ!” አለ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም “አንተ ስለ እኔ ትቈረቈራለህን? እኔስ እግዚአብሔር በሕዝቡ ሁሉ ላይ መንፈሱን ቢያወርድና ሁሉም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ነቢያት ትንቢት ቢናገሩ ደስታዬ ነው!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ግና “ንኣይ ዲኻ ቐኒእኻ? እግዚኣብሄር መንፈሱ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እንተ ዘንብር፥ ኵሎም ህዝቢ እግዚኣብሄር ከዓ ነቢያት እንተ ዝኾኑሞ መን ምሃበ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ግና፡ ንስኻዶ ስለይ ቀኒእካ ኢኻ፡ እግዚኣብሄር መንፈሱ ኣብ ልዕሊኦም እንተ ዜንብር፡ ኩሎም ህዝቢ እግዚኣብሄር ከአ ነብያት እንተ ዝኾኑ መን ምሀበ በሎ። |