Numbers 11:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ፡ ምእንታይ ዲኻ ትቐንእ፧ ኩሎም ህዝቢ ጎይታ ነብያት ክኾኑ እግዚኣብሄር ድማ መንፈሱ ኣብ ልዕሊኦም ከዕርፍ ይፍቀደሎም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢ​ያት ቢሆኑ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ነ​ርሱ ላይ መን​ፈ​ሱን ቢያ​ሳ​ድር አንተ ስለ እኔ ትቀ​ና​ለ​ህን?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያወርድ፤ አንተ ስለእኔ ትቀናለህን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴ ግን እንዲህ አለው፦ “የጌታ ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ ጌታም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያኖር፤ አንተ ስለ እኔ ትቀናለህን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሙሴ አ፥ “ታ ግሻታ ነ ምሸታይ? መና ጎዳ አሳይ ኡባይ ትምቢትያ ኦድያዋነ መና ጎዳይ ባረ አያና ኡንቱንቱ ቦላ ዎያዋ ግዴረኔሻ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Muse Aa, «Ta gishshataa ne mishettay? Med'inaa Godaa Asay ubbay timbbitiyaa odiyaawaanne Med'inaa Goday bare Ayaanaa unttunttu bolla wotsiyaawaa gideerenneeshsha!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museykka izas, «Ne taas mishettada hessa gay? Tani gidikko Xoossi hayssa deraa ubbaa bolla ba ayana woththikonne ubbayka ba qaala dhoqqu histtidi nabeta mala tinbite haasaydaakko hessi taas ufayssa!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይካ ኢዛስ፥ «ኔ ታስ ሚሼታዳ ሄሳ ጋይ? ታኒ ጊዲኮ ጾሲ ሃይሳ ዴራ ኡባ ቦላ ባ ኣያና ዎኮኔ ኡባይካ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ናቤታ ማላ ቲንቢቴ ሃሳይዳኮ ሄሲ ታስ ኡፋይሳ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሙሰይ ዛሪድ፥ “ታ ግሾ ነ ቃናታይ? ጎዳይ ባ አሳ ኡባ ቦላ ባ አያና ዎድ ናበዳ ትንብተ ኦድስያባ ግድያኮ ታ ኡፋይታይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Musey zaaridi, “Ta gisho ne qanaatay? Goday ba asa ubbaa bolla ba ayyaana wothidi nabeda tinbite odisiyaba gidiyako ta ufaytayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ግን መልሶ፣ “ስለ እኔ ተቈርቍረህ ነውን? የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፣ እግዚአብሔርም (ያህዌ) መንፈሱን ቢያሳድርባቸው ምንኛ ደስ ባለኝ!” አለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም “አንተ ስለ እኔ ትቈረቈራለህን? እኔስ እግዚአብሔር በሕዝቡ ሁሉ ላይ መንፈሱን ቢያወርድና ሁሉም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ነቢያት ትንቢት ቢናገሩ ደስታዬ ነው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ግና “ንኣይ ዲኻ ቐኒእኻ? እግዚኣብሄር መንፈሱ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እንተ ዘንብር፥ ኵሎም ህዝቢ እግዚኣብሄር ከዓ ነቢያት እንተ ዝኾኑሞ መን ምሃበ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ግና፡ ንስኻዶ ስለይ ቀኒእካ ኢኻ፡ እግዚኣብሄር መንፈሱ ኣብ ልዕሊኦም እንተ ዜንብር፡ ኩሎም ህዝቢ እግዚኣብሄር ከአ ነብያት እንተ ዝኾኑ መን ምሀበ በሎ።