Numbers 11:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ድማ ሓደ መንእሰይ ጎይዩ ንሙሴ ነገሮ እሞ፡ ኤልዳድን ሜዳድን ኣብ ሰፈር ይንበዩ ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ ጐል​ማሳ ሰው እየ​ሮጠ መጥቶ፥ “ኤል​ዳ​ድና ሞዳድ በሰ​ፈር ትን​ቢት ይና​ገ​ራሉ” ብሎ ለሙሴ ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ ጐበዝ ሰው እየሮጠ መጥቶ። ኤልዳድና ሞዳድ በሰፈር ትንቢት ይናገራሉ ብሎ ለሙሴ ነገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ጐልማሳ ሰው እየሮጠ መጥቶ፦ “ኤልዳድና ሞዳድ በሰፈሩ ውስጥ ሆነው ትንቢት እየተናገሩ ናቸው” ብሎ ለሙሴ ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ዎዳላይ ዎጽ ዪደ፥ ሙሳ፥ “ኤልዳድነ መዳድ ዱንካኔዳሳን ትምቢትያ ኦዲኖ” ያጊደ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti wodallay wos's'i yiide, Musa, «Elddaadinne Medaadi dunkkaaneeddasan timbbitiyaa odiino» yaagiide odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi naateththa asi Musekko woxxi biidi, «Eldaadeynne Medaadey heen bantta heeran dishe tinbite haasayeettes» gi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ናቴ ኣሲ ሙሴኮ ዎጺ ቢዲ፥ «ኤልዳዴይኔ ሜዳዴይ ሄን ባንታ ሄራን ዲሼ ቲንቢቴ ሃሳዬቴስ» ጊ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ፓን አደይ ሙሰኮ ዎፅ ይድ፥ “ኤልዳድነ ሞዳድ ዱንካንዳ ጉታን ትንብተ ኦዶሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi pantha addey Museko woxi yidi, “Eldaadinne Modaadi dunkaanida gutan tinbite odoosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ወጣትም ሮጦ በመሄድ፣ “ኤልዳድና ሞዳድ ሰፈር ውስጥ ትንቢት ይናገራሉ” ብሎ ለሙሴ ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ወጣት ወደ ሙሴ ሲሮጥ ሄዶ “ኤልዳድና ሜዳድ በሰፈር ውስጥ ትንቢት እየተናገሩ ናቸው” ሲል ነገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሓደ ጐበዝ ጐይዩ፥ “ኤልዳድን ሞዳድን ኣብ ሰፈር ኮይኖም ይንበዩ ኣለዉ” ኢሉ ንሙሴ ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሐደ ጎበዝ ጎየዩ፡ ኢልዳድን ሜዳድን ኣብ ሰፈር ይንበዩ ኣለዉ ኢሉ ንሙሴ ነገሮ።