Numbers 11:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ብደበና ወሪዱ ተዛረቦ፡ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረ መንፈስ ወሲዱ ድማ ነቶም ሰብዓ ሽማግለታት ሃቦም። መንፈስ ኣብ ልዕሊኦም ምስ ዓረፈ ድማ ተነበዩ፡ ኣየቋረጹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በደመናው ወረደ፤ ተናገረውም፤ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አደረገ፤ መንፈሱም በላያቸው ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አልተጨመረላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በደመናው ወረደ፥ ተናገረውም፥ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አደረገ፤ መንፈሱም በላያቸው ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋል ግን አልተናገሩም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በደመናው ውስጥ ሆኖ ወረደ፥ ተናገረውም፥ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አኖረ፤ መንፈሱም በእነርሱ ላይ ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አልተናገሩም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሻሪያን ዱገ ዎደ፥ አናና ሃሳዬዳ፤ ያቲደ አ ቦላን ደእያ አያናፐ አኪደ፥ ሄ ላፑን ታሙ ጭማቱዋ ቦላ ዎዳ። አያናይ ኡንቱንቱ ቦላን ሸምፔዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ትምቢትያ ኦዴድኖ። ሽን ሄዋፐ ጉይያን፥ ዛረደ ትምቢትያ ኦድበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday shaariyan duge wod'd'iide, aananna haasayeedda; yaatiide Aa bollan de'iyaa Ayyaanaappe akkiide, he laappun tammu c'imatuwaa bolla wotseedda. Ayyaanay unttunttu bollan shemppeedda wode, unttunttu timbbitiyaa odeeddino. Shin hewaappe guyyiyaan, zaaretsiide timbbitiyaa odibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYKKA shaarara wodhdhidi izas yootides; Muses immida ayanaappe shaakkidi deraa kaaleththiza laappun tammu cimata bolla woththides; ayanay istta bolla wodhdhiin istti bantta qaala dhoqqu histtidi nabeta mala tinbite haasayda; istti hessa nam7anththibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይካ ሻራራ ዎዲ ኢዛስ ዮቲዴስ፤ ሙሴስ ኢሚዳ ኣያናፔ ሻኪዲ ዴራ ካሌዛ ላፑን ታሙ ጪማታ ቦላ ዎዴስ፤ ኣያናይ ኢስታ ቦላ ዎን ኢስቲ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ናቤታ ማላ ቲንቢቴ ሃሳይዳ፤ ኢስቲ ሄሳ ናምኣንቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ጎዳይ ሻራራ ዎድ እያራ ኦደትስ፤ እያ ቦላ ደእያ አያናፐ ኤክድ፥ ሄ ላፑን ታሙ ጭማታ ቦላ ዎስ። አያናይ ኤንታ ቦላ ሸምፕዳ ዎደ ኤንቲ ናበዳ ትንብተ ኦድዶሶና። ሽን ሄሳፈ ጉየ ዛሪድ ትንብተ ኦድቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Goday shaarara wodhidi iyara odetis; iya bolla de7iya Ayyaanape ekidi, he laapun tammu cimata bolla wothis. Ayyaanay enta bolla shempida wode enti nabeda tinbite odidosona. Shin hessafe guye, zaaridi tinbite odibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) በደመና ወርዶ ተናገረው፤ በሙሴ ላይ ከነበረውም መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አሳደረባቸው፤ መንፈሱ ባደረባቸውም ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አልደገሙትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በደመና ወርዶ ተናገረው፤ ለሙሴ ከሰጠው መንፈስ ከፊሉን ወስዶ በሰባዎቹ መሪዎች ላይ አሳደረባቸው፤ መንፈስ በወረደባቸውም ጊዜ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ነቢያት ትንቢት ተናገሩ፤ ይህን ያደረጉት ግን ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ብደመና ወሪዱ ንሙሴ ተዛረቦ፤ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ መንፈስ ወሲዱ ኸዓ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰብዓ ዓበይቲ ኣሕደረ። እቲ መንፈስ ኣብ ልዕሊኣቶም ምስ ዓረፈ ድማ ተነበዩ፤ ደጊሞም ግና ኣይተናገሩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ ብደበና ወሪዱ ንእኡ ተዛረቦ፡ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ መንፈስ ወሰደ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰብዓ ዓበይቲ ኣንበረ። ኮነ ኸአ፡ እቲ መንፈስ ኣብ ልዕሊኦም ምስ ዐረፈ፡ ተነበዩ፡ ግናኸ ኣይደገምዎን። |