Numbers 11:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ብደበና ወሪዱ ተዛረቦ፡ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረ መንፈስ ወሲዱ ድማ ነቶም ሰብዓ ሽማግለታት ሃቦም። መንፈስ ኣብ ልዕሊኦም ምስ ዓረፈ ድማ ተነበዩ፡ ኣየቋረጹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በደ​መ​ናው ወረደ፤ ተና​ገ​ረ​ውም፤ በእ​ር​ሱም ላይ ከነ​በ​ረው መን​ፈስ ወስዶ በሰ​ባው ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ላይ አደ​ረገ፤ መን​ፈ​ሱም በላ​ያ​ቸው ባደረ ጊዜ ትን​ቢት ተና​ገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አል​ተ​ጨ​መ​ረ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በደመናው ወረደ፥ ተናገረውም፥ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አደረገ፤ መንፈሱም በላያቸው ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋል ግን አልተናገሩም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በደመናው ውስጥ ሆኖ ወረደ፥ ተናገረውም፥ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አኖረ፤ መንፈሱም በእነርሱ ላይ ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አልተናገሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሻሪያን ዱገ ዎደ፥ አናና ሃሳዬዳ፤ ያቲደ አ ቦላን ደእያ አያናፐ አኪደ፥ ሄ ላፑን ታሙ ጭማቱዋ ቦላ ዎዳ። አያናይ ኡንቱንቱ ቦላን ሸምፔዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ትምቢትያ ኦዴድኖ። ሽን ሄዋፐ ጉይያን፥ ዛረደ ትምቢትያ ኦድበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday shaariyan duge wod'd'iide, aananna haasayeedda; yaatiide Aa bollan de'iyaa Ayyaanaappe akkiide, he laappun tammu c'imatuwaa bolla wotseedda. Ayyaanay unttunttu bollan shemppeedda wode, unttunttu timbbitiyaa odeeddino. Shin hewaappe guyyiyaan, zaaretsiide timbbitiyaa odibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAYKKA shaarara wodhdhidi izas yootides; Muses immida ayanaappe shaakkidi deraa kaaleththiza laappun tammu cimata bolla woththides; ayanay istta bolla wodhdhiin istti bantta qaala dhoqqu histtidi nabeta mala tinbite haasayda; istti hessa nam7anththibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይካ ሻራራ ዎዲ ኢዛስ ዮቲዴስ፤ ሙሴስ ኢሚዳ ኣያናፔ ሻኪዲ ዴራ ካሌዛ ላፑን ታሙ ጪማታ ቦላ ዎዴስ፤ ኣያናይ ኢስታ ቦላ ዎን ኢስቲ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ናቤታ ማላ ቲንቢቴ ሃሳይዳ፤ ኢስቲ ሄሳ ናምኣንቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ጎዳይ ሻራራ ዎድ እያራ ኦደትስ፤ እያ ቦላ ደእያ አያናፐ ኤክድ፥ ሄ ላፑን ታሙ ጭማታ ቦላ ዎስ። አያናይ ኤንታ ቦላ ሸምፕዳ ዎደ ኤንቲ ናበዳ ትንብተ ኦድዶሶና። ሽን ሄሳፈ ጉየ ዛሪድ ትንብተ ኦድቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Goday shaarara wodhidi iyara odetis; iya bolla de7iya Ayyaanape ekidi, he laapun tammu cimata bolla wothis. Ayyaanay enta bolla shempida wode enti nabeda tinbite odidosona. Shin hessafe guye, zaaridi tinbite odibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) በደመና ወርዶ ተናገረው፤ በሙሴ ላይ ከነበረውም መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አሳደረባቸው፤ መንፈሱ ባደረባቸውም ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋላ ግን አልደገሙትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም በደመና ወርዶ ተናገረው፤ ለሙሴ ከሰጠው መንፈስ ከፊሉን ወስዶ በሰባዎቹ መሪዎች ላይ አሳደረባቸው፤ መንፈስ በወረደባቸውም ጊዜ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ነቢያት ትንቢት ተናገሩ፤ ይህን ያደረጉት ግን ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ብደመና ወሪዱ ንሙሴ ተዛረቦ፤ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ መንፈስ ወሲዱ ኸዓ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰብዓ ዓበይቲ ኣሕደረ። እቲ መንፈስ ኣብ ልዕሊኣቶም ምስ ዓረፈ ድማ ተነበዩ፤ ደጊሞም ግና ኣይተናገሩን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከአ ብደበና ወሪዱ ንእኡ ተዛረቦ፡ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘሎ መንፈስ ወሰደ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰብዓ ዓበይቲ ኣንበረ። ኮነ ኸአ፡ እቲ መንፈስ ኣብ ልዕሊኦም ምስ ዐረፈ፡ ተነበዩ፡ ግናኸ ኣይደገምዎን።