Numbers 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ሓጻር ድያ፧ ሕጂ ቃለይ ክመጸካ ድዩ ኣይመጽእን ክትዕዘብ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “በውኑ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ አት​ች​ል​ምን? አሁን ቃሌ ይፈ​ጸም ወይም አይ​ፈ​ጸም እንደ ሆነ እነሆ፥ አንተ ታያ​ለህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። በውኑ የእግዚአብሔር እጅ አጭር ሆነ? አሁን ቃሌ ይፈጸም ወይስ አይፈጸም እንደ ሆነ አንተ ታያለህ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በውኑ ጌታ ለዚህ እጅ አጥሮት ነውን? አሁን ቃሌ ለአንተ ይፈጸም ወይስ አይፈጸም እንደሆነ አንተ ታያለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “መና ጎዳ ኩሺ ቃንየ? ታን ነዉ ግያባይ ቱመንቶነ ዎርደንቶ ኔን ሀእ በአና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Med'inaa Godaa kushii k'antseeyye? Taani new giyaabay tumenttonne worddentto neeni ha"i be'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Taas Xoossas wolqqay guuththee? Ta qaalay intte achchan polettanaakkonne agganaakko ne ha7i be7ana» gi zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ታስ ጾሳስ ዎልቃይ ጉ? ታ ቃላይ ኢንቴ ኣቻን ፖሌታናኮኔ ኣጋናኮ ኔ ሃኢ ቤኣና» ጊ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ጎዳ ኩሸይ ቃንዬ? ታኒ ነዉ ኦድያባይ ቱሜኮነ ዎርዶኮ ኔኒ ሀእ በአና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Goday Museko, “Godaa kushey qantheyee? Taani new odiyabay tumeekonne wordoko neeni ha77i be7ana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለሙሴ፣ “በውኑ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ክንድ ይህን ያህል ዐጭር ነውን? የነገርሁህ ቃል እውነት መሆን አለመሆኑን አሁኑኑ ታየዋለህ” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የእኔ የእግዚአብሔር ኀይል ውሱን ነውን? ቃሌ በእናንተ ዘንድ የሚፈጸም ወይም የማይፈጸም መሆኑን አሁን ታያለህ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ኢደይ ኢድ እግዚኣብሄርዶ ሓፃር እያ? እቲ ዝብሎ ዝፍፀም እንተ ኾይኑ ወይ ዘይፍፀም እንተ ኾይኑ ሕዚ ኽትርኢ ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኢድ እግዚኣብሄርዶ ሓጻር እያ፡ ሕጂ እቲ ቓላአይ ዚኾነልካ እንተ ኾይኑ ወይ ዘይኮነልካ፡ ክትርኢ ኢካ፡ በሎ።