Numbers 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ፡ ኣነ ኣብ መንጎኦም ዘለኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ እግረኛታት እዮም። ንስኻ ድማ፡ ወርሒ ምሉእ ምእንቲ ክበልዑ፡ ስጋ ክህቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም፥ “እኔ በመካከላቸው ያለሁ ሕዝብ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም፦ ሥጋን እሰጣቸዋለሁ፥ ወር ሙሉም ይበሉታል አልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም። እኔ በመካከላቸው ያለሁ ሕዝብ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም። ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ አልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ሙሴ እንዲህ አለ፦ “እኔ በመካከላቸው ሆኜ በእኔ ዘንድ ያሉት ሰዎች ሲቈጠሩ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም፦ ‘ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ’ አልህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ ጾሳ፥ “በአ፥ ታን ኡሱፑን ጼቱ ሻአ ግድያ አሳ ግዱዋን ደአይ፤ ኔን፥ ‘እት አግና ኩመን ኡንቱንቱ ማናዉ ኡንቱንቶ ታን አሹዋ እማና’ ጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse S'oossaa, «Be'a, taani usuppun s'eetu sha"a gidiyaa asaa gidduwaan de'ay; neeni, ‹Itti aginaa kumentsaa unttunttu maanaw unttunttoo taani ashuwaa immana› gaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey GODAAS, «Hekko ha7i tani kaaleththizay usuppun xeetu shii asa; ‹Neni aginas gidana asho isttas immana› gaada qaala geladasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ጎዳስ፥ «ሄኮ ሃኢ ታኒ ካሌዛይ ኡሱፑን ጼቱ ሺ ኣሳ፤ ‹ኔኒ ኣጊናስ ጊዳና ኣሾ ኢስታስ ኢማና› ጋዳ ቃላ ጌላዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ ጎዳኮ፥ “ሄኮ፥ ታ 600,000 አሳ ካለሸ ደአይስ። ኔኒ እስ አጌና ኩመ ኤንቲ አሾ ማና መላ እማና ጋሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey Godaako, “Heko, ta 600,000 asaa kaalethashe de7ayis. Neeni issi ageena kumethi enti asho maana mela immana gaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ግን እንዲህ አለ፤ “እነሆ እኔ በስድስት መቶ ሺሕ እግረኛ መካከል እገኛለሁ፤ አንተ ደግሞ ‘ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ’ ብለሃል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ለእግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ እኔ ስድስት መቶ ሺህ ሕዝብ በመምራት ላይ እገኛለሁ፤ ለአንድ ወር የሚበቃ ሥጋ ልትሰጣቸው ቃል ገብተሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ፥ “እዝ ኣነ ኣብ ማእኸሉ ዘለኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር እዩ። ንስኻ ኸዓ ‘ወርሒ ምሉእ ዝበልዕዎ ስጋ ኽህቦም እየ’ ትብል ኣለኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ፡ እዚ ኣነ ኣብ ማእከሉ ዘሎኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋራይ እዩ፡ ንስኻ ኸአ፡ ወርሒ ምሉእ ዚበልዕዎ ስጋ ኺህቦም እየ፡ ትብል ኣሎኻ። |