Numbers 11:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ፡ ኣነ ኣብ መንጎኦም ዘለኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ እግረኛታት እዮም። ንስኻ ድማ፡ ወርሒ ምሉእ ምእንቲ ክበልዑ፡ ስጋ ክህቦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም፥ “እኔ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ያለሁ ሕዝብ ስድ​ስት መቶ ሺህ እግ​ረኛ ናቸው፤ አን​ተም፦ ሥጋን እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፥ ወር ሙሉም ይበ​ሉ​ታል አልህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። እኔ በመካከላቸው ያለሁ ሕዝብ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም። ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ አልህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ሙሴ እንዲህ አለ፦ “እኔ በመካከላቸው ሆኜ በእኔ ዘንድ ያሉት ሰዎች ሲቈጠሩ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም፦ ‘ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ’ አልህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሙሴ ጾሳ፥ “በአ፥ ታን ኡሱፑን ጼቱ ሻአ ግድያ አሳ ግዱዋን ደአይ፤ ኔን፥ ‘እት አግና ኩመን ኡንቱንቱ ማናዉ ኡንቱንቶ ታን አሹዋ እማና’ ጋዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Muse S'oossaa, «Be'a, taani usuppun s'eetu sha"a gidiyaa asaa gidduwaan de'ay; neeni, ‹Itti aginaa kumentsaa unttunttu maanaw unttunttoo taani ashuwaa immana› gaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey GODAAS, «Hekko ha7i tani kaaleththizay usuppun xeetu shii asa; ‹Neni aginas gidana asho isttas immana› gaada qaala geladasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ጎዳስ፥ «ሄኮ ሃኢ ታኒ ካሌዛይ ኡሱፑን ጼቱ ሺ ኣሳ፤ ‹ኔኒ ኣጊናስ ጊዳና ኣሾ ኢስታስ ኢማና› ጋዳ ቃላ ጌላዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሙሰይ ጎዳኮ፥ “ሄኮ፥ ታ 600,000 አሳ ካለሸ ደአይስ። ኔኒ እስ አጌና ኩመ ኤንቲ አሾ ማና መላ እማና ጋሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Musey Godaako, “Heko, ta 600,000 asaa kaalethashe de7ayis. Neeni issi ageena kumethi enti asho maana mela immana gaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ግን እንዲህ አለ፤ “እነሆ እኔ በስድስት መቶ ሺሕ እግረኛ መካከል እገኛለሁ፤ አንተ ደግሞ ‘ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ’ ብለሃል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ለእግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ እኔ ስድስት መቶ ሺህ ሕዝብ በመምራት ላይ እገኛለሁ፤ ለአንድ ወር የሚበቃ ሥጋ ልትሰጣቸው ቃል ገብተሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ፥ “እዝ ኣነ ኣብ ማእኸሉ ዘለኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር እዩ። ንስኻ ኸዓ ‘ወርሒ ምሉእ ዝበልዕዎ ስጋ ኽህቦም እየ’ ትብል ኣለኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣ፡ እዚ ኣነ ኣብ ማእከሉ ዘሎኹ ህዝቢ ሽዱሽተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋራይ እዩ፡ ንስኻ ኸአ፡ ወርሒ ምሉእ ዚበልዕዎ ስጋ ኺህቦም እየ፡ ትብል ኣሎኻ።