Numbers 11:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ካብቶም ሽማግለታት እስራኤል ሰብዓ ሰብ ኣኪብካለይ፡ ንሳቶም ድማ ሽማግለታት ህዝብን ሓለቓታቶምን ምዃኖም ትፈልጥዎም። ምሳኻትኩም ደው ኪብሉ ድማ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣምጽእዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ከእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች፥ ለሕ​ዝቡ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ጸሐ​ፍት ይሆኑ ዘንድ የም​ታ​ው​ቃ​ቸ​ውን፥ ሰባ ሰዎች ሰብ​ስ​ብ​ልኝ፤ ወደ ምስ​ክ​ሩም ድን​ኳን አም​ጣ​ቸው፤ በዚ​ያም ከአ​ንተ ጋር አቁ​ማ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ከእስራኤል ሽማግሌዎች፥ በሕዝቡ ላይ ሽማግሌዎችና አለቆች ይሆኑ ዘንድ የምታውቃቸውን፥ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፥ ወደ መገናኛውም ድንኳን አምጣቸው፥ በዚያም ከአንተ ጋር አቁማቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በሕዝቡ ላይ ሽማግሌዎችና አለቆች እንደ ሆኑ የምታውቃቸውን የእስራኤል ሽማግሌዎች የሆኑ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፤ እነርሱንም ወደ መገናኛው ድንኳን አምጣቸው፥ በዚያም ከአንተ ጋር በየቦታቸው ይቁሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “እስራኤልያ ጭማቱዋፐ ካለያዋንታነ ካፓቱዋ ግድያ፥ ኔን ኤርያ ላፑን ታሙ ጭማቱዋ ታዉ ሺሻ፤ ኡንቱንቱ ኔናና ያን ኤቃና ማላ፥ ጾሳ ዱንካንያኮ፥ ኡንቱንታ ኔን አያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Israa'eeliyaa c'imatuwaappe kaaletsiyaawanttanne kaappatuwaa gidiyaa, neeni eriyaa laappun tammu c'imatuwaa taw shiishsha; unttunttu neenana yan ek'k'ana mala, S'oossaa Dunkkaaniyaakko, unttuntta neeni ayaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Dereza ayssana dandayza erettida laappun tammu cimata doora; neni istta shiishshada Gaytoteththa Dunkaanezakko ehada ne achchan essa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ዴሬዛ ኣይሳና ዳንዳይዛ ኤሬቲዳ ላፑን ታሙ ጪማታ ዶራ፤ ኔኒ ኢስታ ሺሻዳ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ኤሃዳ ኔ ኣቻን ኤሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አሳ ካለናዉ ዳንዳእያ እስራኤለ ሀላቃታፐ ላፑን ታሙ ጭማታ ዶራ። ኤንታ ጌሻ ዱንካንያኮ ኤሀዳ ነ ማታን ኤሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Asaa kaalethanaw danda7iya Isra7eele halaqatape laapun tammu cimata doora. Enta Geeshsha Dunkaaniyako ehada ne matan essa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ መካከል በመሪነትና በእልቅና ብቃት አላቸው የምትላቸውን ሰባ የእስራኤል ሽማግሌዎች አምጣልኝ፤ ካንተም ጋር ይቆሙ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን እንዲመጡ አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለሕዝብ አመራር በመስጠት የታወቁ ሰባ ሽማግሌዎችን ምረጥ፤ እነርሱንም ሰብስበህ ወደ መገናኛው ድንኳን አምጣቸውና በአጠገብህ ይቁሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ካብ ዓበይቲ እስራኤል፥ ካብቶም ኣብ ህዝቢ ዓበይትን ሓለቓታትን ከም ዝኾኑ ንስኻ እትፈልጦም፥ ሰብዓ ሰባት ኣክበለይ። ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ከዓ ኣምፅኣዮም፤ ኣብኡ ምሳኻ ደው ኣብሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ካብ ዓበይቲ እስራኤል ካብቶም ኣብ ህዝቢ ዓበይትን ሓለቓታትን ከም ዝኾነ ንስኻ እትፈልጦም፡ ሰብዓ ሰብኣይ ኣክበለይ። ናብ ድንኳን ምርኻብ ውሰዶም፡ ኣብኡ ምሳኻ ደው ኣብሎም።