Numbers 11:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ካብቶም ሽማግለታት እስራኤል ሰብዓ ሰብ ኣኪብካለይ፡ ንሳቶም ድማ ሽማግለታት ህዝብን ሓለቓታቶምን ምዃኖም ትፈልጥዎም። ምሳኻትኩም ደው ኪብሉ ድማ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣምጽእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “ከእስራኤል ሽማግሌዎች፥ ለሕዝቡ ሽማግሌዎችና ጸሐፍት ይሆኑ ዘንድ የምታውቃቸውን፥ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፤ ወደ ምስክሩም ድንኳን አምጣቸው፤ በዚያም ከአንተ ጋር አቁማቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ከእስራኤል ሽማግሌዎች፥ በሕዝቡ ላይ ሽማግሌዎችና አለቆች ይሆኑ ዘንድ የምታውቃቸውን፥ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፥ ወደ መገናኛውም ድንኳን አምጣቸው፥ በዚያም ከአንተ ጋር አቁማቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በሕዝቡ ላይ ሽማግሌዎችና አለቆች እንደ ሆኑ የምታውቃቸውን የእስራኤል ሽማግሌዎች የሆኑ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፤ እነርሱንም ወደ መገናኛው ድንኳን አምጣቸው፥ በዚያም ከአንተ ጋር በየቦታቸው ይቁሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “እስራኤልያ ጭማቱዋፐ ካለያዋንታነ ካፓቱዋ ግድያ፥ ኔን ኤርያ ላፑን ታሙ ጭማቱዋ ታዉ ሺሻ፤ ኡንቱንቱ ኔናና ያን ኤቃና ማላ፥ ጾሳ ዱንካንያኮ፥ ኡንቱንታ ኔን አያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Israa'eeliyaa c'imatuwaappe kaaletsiyaawanttanne kaappatuwaa gidiyaa, neeni eriyaa laappun tammu c'imatuwaa taw shiishsha; unttunttu neenana yan ek'k'ana mala, S'oossaa Dunkkaaniyaakko, unttuntta neeni ayaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Dereza ayssana dandayza erettida laappun tammu cimata doora; neni istta shiishshada Gaytoteththa Dunkaanezakko ehada ne achchan essa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ዴሬዛ ኣይሳና ዳንዳይዛ ኤሬቲዳ ላፑን ታሙ ጪማታ ዶራ፤ ኔኒ ኢስታ ሺሻዳ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ኤሃዳ ኔ ኣቻን ኤሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አሳ ካለናዉ ዳንዳእያ እስራኤለ ሀላቃታፐ ላፑን ታሙ ጭማታ ዶራ። ኤንታ ጌሻ ዱንካንያኮ ኤሀዳ ነ ማታን ኤሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Asaa kaalethanaw danda7iya Isra7eele halaqatape laapun tammu cimata doora. Enta Geeshsha Dunkaaniyako ehada ne matan essa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ መካከል በመሪነትና በእልቅና ብቃት አላቸው የምትላቸውን ሰባ የእስራኤል ሽማግሌዎች አምጣልኝ፤ ካንተም ጋር ይቆሙ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን እንዲመጡ አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለሕዝብ አመራር በመስጠት የታወቁ ሰባ ሽማግሌዎችን ምረጥ፤ እነርሱንም ሰብስበህ ወደ መገናኛው ድንኳን አምጣቸውና በአጠገብህ ይቁሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ካብ ዓበይቲ እስራኤል፥ ካብቶም ኣብ ህዝቢ ዓበይትን ሓለቓታትን ከም ዝኾኑ ንስኻ እትፈልጦም፥ ሰብዓ ሰባት ኣክበለይ። ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ከዓ ኣምፅኣዮም፤ ኣብኡ ምሳኻ ደው ኣብሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ካብ ዓበይቲ እስራኤል ካብቶም ኣብ ህዝቢ ዓበይትን ሓለቓታትን ከም ዝኾነ ንስኻ እትፈልጦም፡ ሰብዓ ሰብኣይ ኣክበለይ። ናብ ድንኳን ምርኻብ ውሰዶም፡ ኣብኡ ምሳኻ ደው ኣብሎም። |