Numbers 11:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነዚ ዅሉ ህዝቢ እዚ ዚህቦ ምግቢ ኣበይ ክረክብ እየ፧ ንሳቶም ድማ፡ ምእንቲ ክንበልዕ፡ ምግቢ ሃበና ይብሉኒ እዮም እሞ፡ ይጭድሩኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፊቴ ያለ​ቅ​ሳ​ሉና፦ የም​ን​በ​ላ​ውን ሥጋ ስጠን ይላ​ሉና ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የም​ሰ​ጠው ሥጋ ከየት አለኝ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊቴ ያለቅሳሉና። የምንበላውን ሥጋ ስጠን ይላሉና ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከወዴት እወስዳለሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም በፊቴ እያለቀሱ እንዲህ ይላሉና፦ ‘የምንበላውን ሥጋ ስጠን’፤ እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከወዴት አገኛለሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳዉ ኡባዉ ታን አሹዋ ሀቃፐ ደማኔ? ኡንቱንቱ ታና፥ ‘ምያ አሹዋ ኑዉ እማ’ ያጊደ ዬኪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha asaw ubbaw taani ashuwaa hak'appe demmanee? Unttunttu taana, ‹Miyaa ashuwaa nuw imma› yaagiide yeekkiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti tana, ‹Nuus asho imma› giidi taakko yiidi yeekkiza gishshas hayssa asaa ubbaas gidana asho ta awappe ehoo?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታና፥ ‹ኑስ ኣሾ ኢማ› ጊዲ ታኮ ዪዲ ዬኪዛ ጊሻስ ሃይሳ ኣሳ ኡባስ ጊዳና ኣሾ ታ ኣዋፔ ኤሆ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳ ኡባስ ታ አሾ አዉፐ ኤሀኔ? ኤንቲ ታኮ ይድ፥ ‘ማናዉ ኑስ አሾ እማ’ ያግድ ዬኮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asa ubbaas ta asho awupe ehanee? Enti taako yidi, ‘Maanaw nuus asho imma’ yaagidi yeekosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዚህ ሁሉ ሕዝብስ ሥጋ ከወዴት አመጣለሁ? ሁሉም ‘የምንበላው ሥጋ ስጠን’ እያሉ ያለቅሱብኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምንበላውን ሥጋ ስጠን እያሉ ወደ እኔ መጥተው ስለሚያለቅሱ ለእነዚህ ሰዎች ሁሉ የሚሆን ሥጋ ከወዴት አመጣለሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድመይ እናበኸዩ ‘እንበልዖ ስጋ ሃበና’ ይብሉኒ ኣለዉ። ነዝ ዅሉ ህዝቢ እዙይ ዝህቦ ስጋኸ ኻበይ ክረክብ እየ?
Amharic Tigrinya 2011 እናበኸዮ፡ እንበልዖ ስጋ ሀበና፡ ይብሉኒ ኣለው። ነዚ ኹሉ ህዝቢ እዚ ዝህቦ ስጋኸ፡ ከባይ ክረኽቦ እየ፡