Numbers 11:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ዅሉ ህዝቢ እዚ ዚህቦ ምግቢ ኣበይ ክረክብ እየ፧ ንሳቶም ድማ፡ ምእንቲ ክንበልዕ፡ ምግቢ ሃበና ይብሉኒ እዮም እሞ፡ ይጭድሩኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፊቴ ያለቅሳሉና፦ የምንበላውን ሥጋ ስጠን ይላሉና ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከየት አለኝ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በፊቴ ያለቅሳሉና። የምንበላውን ሥጋ ስጠን ይላሉና ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከወዴት እወስዳለሁ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም በፊቴ እያለቀሱ እንዲህ ይላሉና፦ ‘የምንበላውን ሥጋ ስጠን’፤ እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከወዴት አገኛለሁ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳዉ ኡባዉ ታን አሹዋ ሀቃፐ ደማኔ? ኡንቱንቱ ታና፥ ‘ምያ አሹዋ ኑዉ እማ’ ያጊደ ዬኪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asaw ubbaw taani ashuwaa hak'appe demmanee? Unttunttu taana, ‹Miyaa ashuwaa nuw imma› yaagiide yeekkiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti tana, ‹Nuus asho imma› giidi taakko yiidi yeekkiza gishshas hayssa asaa ubbaas gidana asho ta awappe ehoo? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታና፥ ‹ኑስ ኣሾ ኢማ› ጊዲ ታኮ ዪዲ ዬኪዛ ጊሻስ ሃይሳ ኣሳ ኡባስ ጊዳና ኣሾ ታ ኣዋፔ ኤሆ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳ ኡባስ ታ አሾ አዉፐ ኤሀኔ? ኤንቲ ታኮ ይድ፥ ‘ማናዉ ኑስ አሾ እማ’ ያግድ ዬኮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asa ubbaas ta asho awupe ehanee? Enti taako yidi, ‘Maanaw nuus asho imma’ yaagidi yeekosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዚህ ሁሉ ሕዝብስ ሥጋ ከወዴት አመጣለሁ? ሁሉም ‘የምንበላው ሥጋ ስጠን’ እያሉ ያለቅሱብኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምንበላውን ሥጋ ስጠን እያሉ ወደ እኔ መጥተው ስለሚያለቅሱ ለእነዚህ ሰዎች ሁሉ የሚሆን ሥጋ ከወዴት አመጣለሁ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድመይ እናበኸዩ ‘እንበልዖ ስጋ ሃበና’ ይብሉኒ ኣለዉ። ነዝ ዅሉ ህዝቢ እዙይ ዝህቦ ስጋኸ ኻበይ ክረክብ እየ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እናበኸዮ፡ እንበልዖ ስጋ ሀበና፡ ይብሉኒ ኣለው። ነዚ ኹሉ ህዝቢ እዚ ዝህቦ ስጋኸ፡ ከባይ ክረኽቦ እየ፡ |