Numbers 11:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ፡ እቶም ህዝቢ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳኖም ከከም ዓሌቶም ክጭድሩ ሰምዖም። ቁጥዓ እግዚኣብሄር ድማ ኣዝዩ ነደደ፤ ሙሴ እውን ኣይተሓጐሰን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው በየ​ወ​ገ​ና​ቸው በድ​ን​ኳኑ ደጃፍ፥ ሲያ​ለ​ቅሱ ሰማ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እጅግ ተቈጣ፤ ነገ​ሩም በሙሴ ፊት ክፉ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ሕዝቡ በወገኖቻቸው፥ ሰው ሁሉ በድንኳኑ ደጃፍ፥ ሲያለቅሱ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ እጅግ ነደደ፤ ሙሴም ተቈጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ሕዝቡ በየወገኑ፥ ሰው ሁሉ በየድንኳኑ ደጃፍ፥ ሲያለቅሱ ሰማ፤ የጌታም ቁጣ እጅግ ነደደ፤ ሙሴም በጣም ቅር ተሰኘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ባረ ዱንካንያ ፐንግያን ፐንግያን ዬክሽን፥ ሙሴ ስሴዳ። መና ጎዳ ሀንቁ ኤጽ ከሴዳ ድራዉ፥ ሙሴ ኡንኤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay bare dunkkaaniyaa penggiyaan penggiyaan yeekkishin, Muse siseedda. Med'inaa Godaa hank'k'uu ees's'i keseedda diraw, Muse un"etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derezi wurikka ba dunkaane pengen pengen baso asaara asaara eqqidi yeekkishin Musey siyides; Xoossi istta bolla hanqettida gishshas Musey keehi ceecides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬዚ ዉሪካ ባ ዱንካኔ ፔንጌን ፔንጌን ባሶ ኣሳራ ኣሳራ ኤቂዲ ዬኪሺን ሙሴይ ሲዪዴስ፤ ጾሲ ኢስታ ቦላ ሃንቄቲዳ ጊሻስ ሙሴይ ኬሂ ጬጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ባንታ ዱንካንያ ፐንገን ፐንገን ኤቅድ ዬክሽን ሙሰይ ስእስ። ኤንቲ ጎዳ ሀንቁዋ ደንዳ ግሾ፥ ሙሰይ ኡንኤትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay banta dunkaaniya pengen pengen eqidi yeekishin Musey si7is. Enti Godaa hanquwa denthethida gisho, Musey un7etis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ፣ ሕዝቡ ሁሉ በየቤተ ሰቡ፣ በየድንኳኑ ደጃፍ ሆኖ ሲያለቅስ ሰማ። እግዚአብሔርም (ያህዌ) እጅግ ተቈጣ፤ ሙሴም ተጨነቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ ሁሉ በየድንኳኖቻቸው ደጃፍ ላይ በየቤተሰባቸው ቆመው ሲያለቅሱ ሙሴ ሰማቸው፤ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ተቈጥቶ ስለ ነበረ ሙሴ በጣም ተጨነቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ፥ እቶም ህዝቢ በብዓሌቶም፥ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳኖም እንትበኽዩ ሰምዐ። ቍጥዓ እግዚአብሔር ከዓ የመና ነደደ፤ ሙሴውን ተቘጥዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ፡ እቶም ህዝቢ በብዓሌቶም ነፍሲ ወከፎም ኣብ ኣኣፍ ድንኳኑ ኺበኽዩ ሰምዔ። ኩራ እግዚኣብሄር ከአ ኣዝዩ ነደደ፡ እዚ ድማ ኣብ ዓይኒ ሙሴ ኽፉእ ኮይኑ ተራእየ።