Numbers 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሃገርካ ኣንጻር እቲ ዚጭቁነካ ጸላኢ ውግእ እንተ ኣውዲቕካ ድማ፡ መለኸት መለኸት ከተስምዕ ኣለካ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ክትዝከር ኢኻ፡ ካብ ጸላእትኻውን ክትናገፍ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሚ​ገ​ፋ​ች​ሁም ጠላት ላይ በም​ድ​ራ​ችሁ ወደ ሰልፍ ስት​ወጡ በም​ል​ክት መለ​ከ​ቶ​ችን ንፉ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ፊት ትታ​ሰ​ባ​ላ​ችሁ፤ ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ች​ሁም ትድ​ና​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሚገፋችሁም ጠላት ላይ በምድራችሁ ወደ ሰልፍ ስትወጡ ከፍ ባለ ድምፅ መለከቶቹን ንፉ፤ በእግዚአብሔርም በአምላካችሁ ፊት ትታሰባላችሁ፥ ከጠላቶቻችሁም ትድናላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሚቃወማችሁም ጠላት ላይ በምድራችሁ ወደ ጦርነት ስትወጡ ከፍ ባለ ድምፅ ማስጠንቀቂያውን በመለከቶቹ ንፉ፤ በጌታም በአምላካችሁ ፊት ትታወሳላችሁ፥ ከጠላቶቻችሁም ትድናላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ጋድያን መቱዋ ደንያ ህንተ ሞርክያና ህንተ ኦለታናዉ ከስያ ዎደ፥ ሄ ጹሩምባቱዋ ቁ ኦደ ፑንተ። ሄዋን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ሄ ዎደ ሀሳዪደ፥ ህንተ ሞርክያፐ ህንተና አሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte gadiyaan metuwaa dentsiyaa hintte morkkiyaanna hintte olettanaw kesiyaa wode, he s'urumbbatuwaa d'ok'k'u ootsiide punnite. Hewaan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena he wode hassayiide, hintte morkkiyaappe hinttena ashshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte deraa bolla worajjida intte morkketara intte olettanaas keziza wode zayeta dhoqqu histti punnite; histtiko GODAA intte Xoossay inttena qoppananne intte morkketappe inttena ashshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ዴራ ቦላ ዎራጂዳ ኢንቴ ሞርኬታራ ኢንቴ ኦሌታናስ ኬዚዛ ዎዴ ዛዬታ ቁ ሂስቲ ፑኒቴ፤ ሂስቲኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ቆፓናኔ ኢንቴ ሞርኬታፔ ኢንቴና ኣሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ጋድያ ቦላ ኦላ ደንዳ ህንተ ሞርክያራ ህንተ ኦለታናዉ ከይያ ዎደ ሄ ሞይዘታ ጎችድ ፑንተ። ሄ ዎደ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተና አኬክድ፥ ህንተ ሞርከታፐ አሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte gadiya bolla ola denthida hinte morkiyara hinte oletanaw keyiya wode he moyzeta goochidi punnite. He wode Goday, hinte Xoossay hintena akeekidi, hinte morketape ashshana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በገዛ ምድራችሁ በግፍ በመጣባችሁ ጠላት ላይ ስትዘምቱ መለከቶቹን ከፍ ባለ ድምፅ ንፉ፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) በአምላካችሁ (ኤሎሂም) ትታሰባላችሁ፤ ከጠላታችሁም እጅ ትድናላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በአገራችሁ ላይ ጦርነት አንሥቶ አደጋ የጣለባችሁን ጠላት ለመከላከል ስትሄዱ በእኔ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ዘንድ እንድትታወሱ በመለከቶቻችሁ የማስጠንቀቂያ ድምፅ ንፉ፤ እኔ አምላካችሁም አድናችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ምድሪኹም፥ ምስቲ ብግፍዒ ዝመፀኩም ፀላኢ ኽትዋግኡ እንተለኹም፥ ዓው ብዝበለ ድምፂ መለኸት ንፍሑ፤ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትዝከሩ ኢኹም፤ ካብ ፀላእትኹም ከዓ ክትድሕኑ ኢኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ምስቲ ዚጸቕጠኩም ጸላኢ ኽትዋግኡ ናብ ምድርኹም ምስ እትወጹ፡ ኣንዊሕኩም መለኸት ንፍሑ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ትዝከሩ፡ ካብ ጸላእትኹም ከአ ትድሕኑ።