Numbers 10:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጉባኤ ምስ ተኣከበ ግና፡ ክትነፍሕ ይግባእ፣ መሰኻኽር ግና ኣይተስምዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጉባ​ኤ​ውም በሚ​ሰ​በ​ሰ​ብ​በት ጊዜ ያለ ምል​ክት ትነ​ፉ​ታ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጉባኤውም በሚሰበሰብበት ጊዜ ንፉ፥ ነገር ግን ድምፁን ከፍ አታድርጉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጉባኤውም በሚሰበሰብበት ጊዜ ንፉ፥ ነገር ግን የማስጠንቀቂያውን መለከት ከፍ ባለ ድምፅ አታሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያአዉ አሳ ሺሻናዉ ጹሩምባ ፑና፤ ሽን ኮሻ ቁ ኦደ ፑኖፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaa'aw asaa shiishshanaw s'urumbbaa punna; shin kooshshaa d'ok'k'u ootsaade punnoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Deraa issi bolla shiishshanaas zayeta dhoqqisontta ziqqi histta zaya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴራ ኢሲ ቦላ ሺሻናስ ዛዬታ ቂሶንታ ዚቂ ሂስታ ዛያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ሺሻናዉ ሞይዘ ፑና፥ ሽን ሀንኮይሳዳ ዱማ ማላራ ፑኖፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asa shiishanaw moyze punna, shin hankoysada dumma mallara punnofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማኅበሩን ለመሰብሰብ መለከቶች ይነፉ፤ ነገር ግን ድምፁ አይጩኽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ማኅበሩን በአንድነት እንዲሰበሰቡ ለማድረግ መለከት ትነፋለህ፤ ነገር ግን የማስጠንቀቂያውን ድምፅ አታሰማም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ህዝቢ ምእንቲ ኽእከብ መለኸት ንፍሑ፤ ግና ዓው ኣይተብልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣኼባ ምስ ዚእከብ ከአ፡ ንፍሑ፡ ግናኸ ኣይተንውሕዎ።