Numbers 10:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓንቲ መለኸት ጥራይ እንተ ነፍሑ፡ እቶም ርእስታት ኣሽሓት እስራኤል ዝዀኑ መሳፍንቲ ናባኻትኩም ይእከቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ መለ​ከት ሲነፋ ታላ​ላ​ቆቹ የእ​ስ​ራ​ኤል አእ​ላፍ አለ​ቆች ወደ አንተ ይሰ​ብ​ሰቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ መለከት ሲነፋ ታላላቆቹ የእስራኤል አእላፍ አለቆች ወደ አንተ ይሰብሰቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዱን መለከት ብቻ ቢነፉ ግን ታላላቆቹ የእስራኤል ነገድ አለቆች በአንተ ዘንድ ይሰብሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እት ጹሩምባ ጻላላይ ፑነቶፐ፥ እስራኤልያ ዛራቱዋ ካፓቱ ነ ስን ሺቅኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin itti s'urumbba s'alalay punettooppe, Israa'eeliyaa zaratuwaa kaappatuu ne sintsa shiik'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi zayey zayettiza wode gidikko Isra7eele asaappe korapinneti xalla neekko shiiqetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ዛዬይ ዛዬቲዛ ዎዴ ጊዲኮ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኮራፒኔቲ ጻላ ኔኮ ሺቄቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስ ሞይዘ ፃላል ፑነትኮ፥ እስራኤለ ኮቻ ሀላቃት ነ ስን ሺቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin issi moyze xalaali punetiko, Isra7eele kochaa halaqati ne sinthe shiiqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን አንዱ መለከት ብቻ ከተነፋ አለቆች ማለት የእስራኤል ጐሣ መሪዎች አንተ ዘንድ ይሰብሰቡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ መለከት በሚነፋበት ጊዜ ግን የእስራኤል የነገድ አለቆች ብቻ በአንተ ዙሪያ ይሰብሰቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ መለኸት ጥራሕ እንትንፋሕ ግና እቶም ሹመኛታት፥ ኣሕሉቕ ዓሌት ደቂ እስራኤል ናባኻ ይተኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ብሓደ ጥራይ እንተ ነፍሑ ኸአ፡ እቶም ሹማምቲ፡ ሓላቑ ኣሽሓት እስራኤል፡ ናባኻ ይተአከቡ።