Numbers 10:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ዓረፈ ድማ፡ ጐይታይ፡ ናብቶም ብዙሓት ኣሽሓት እስራኤል ተመለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰፈራቸውም በተጓዙ ጊዜ የእግዚአብሔር ደመና ቀን ቀን በላያቸው ላይ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባረፈም ጊዜ። አቤቱ፥ ወደ እስራኤል እልፍ አእላፋት ተመለስ ይል ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባረፈም ጊዜ ሁሉ እንዲህ ይል ነበር፦ “አቤቱ፥ በብዙ ሺህ ወደሚቈጠሩት ወደ እስራኤል ልጆች ተመለስ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታቦታይ ሸምፕያ ዎደ ኡባን ሙሴ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀ ዳሮ ሻአን ፓይደትያ እስራኤልያ አሳኮ ኔን ስማ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taabootay shemppiyaa wode ubbaan Muse, «Abeet Med'inaa Godaw, ha daro sha"an paydetiyaa Israa'eeliyaa asaakko neeni simma» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Caaqo Qaala Taabotazi issiso gakki eqqiza wode, «Ta GODAWU! Daro shiyan qoodettiza Isra7eele asaakko ne ayfeso haa zaara» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኢሲሶ ጋኪ ኤቂዛ ዎዴ፥ «ታ ጎዳዉ! ዳሮ ሺያን ቆዴቲዛ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ኔ ኣይፌሶ ሃ ዛራ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታቦተይ ሸምፕያ ዎደ ኡባን ሙሰይ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ዳሮ ሙኩላን ታይበትያ እስራኤለ አሳኮ ስማ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taabotey shempiya wode ubban Musey, “Abeeti Godaw, daro mukulan taybetiya Isra7eele asaako simma” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባረፉ ጊዜም፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ በብዙ ሺሕ ወደሚቈጠሩት እስራኤላውያን ተመለስ” ይል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቃል ኪዳኑም ታቦት ጒዞውን ባቆመ ጊዜ “በብዙ ሺህ ወደሚቈጠሩት ወደ እስራኤላውያን ሕዝብ ተመለስ” ይል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ታቦት ክዓርፍ እንተሎ ኸዓ “ኦ እግዚኣብሄር! ናብቶም እልፊ ኣእላፋት ዝኾኑ እስራኤል ተመለስ” ይብል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ዚሰፍር ከአ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ናብቶም እልፊ ኣእላፋት እስራኣኤል ተመለስ ይብል ነበረ። |