Numbers 10:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ዓረፈ ድማ፡ ጐይታይ፡ ናብቶም ብዙሓት ኣሽሓት እስራኤል ተመለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሰ​ፈ​ራ​ቸ​ውም በተ​ጓዙ ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ደመና ቀን ቀን በላ​ያ​ቸው ላይ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባረፈም ጊዜ። አቤቱ፥ ወደ እስራኤል እልፍ አእላፋት ተመለስ ይል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባረፈም ጊዜ ሁሉ እንዲህ ይል ነበር፦ “አቤቱ፥ በብዙ ሺህ ወደሚቈጠሩት ወደ እስራኤል ልጆች ተመለስ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታቦታይ ሸምፕያ ዎደ ኡባን ሙሴ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀ ዳሮ ሻአን ፓይደትያ እስራኤልያ አሳኮ ኔን ስማ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taabootay shemppiyaa wode ubbaan Muse, «Abeet Med'inaa Godaw, ha daro sha"an paydetiyaa Israa'eeliyaa asaakko neeni simma» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Caaqo Qaala Taabotazi issiso gakki eqqiza wode, «Ta GODAWU! Daro shiyan qoodettiza Isra7eele asaakko ne ayfeso haa zaara» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኢሲሶ ጋኪ ኤቂዛ ዎዴ፥ «ታ ጎዳዉ! ዳሮ ሺያን ቆዴቲዛ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ኔ ኣይፌሶ ሃ ዛራ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታቦተይ ሸምፕያ ዎደ ኡባን ሙሰይ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ዳሮ ሙኩላን ታይበትያ እስራኤለ አሳኮ ስማ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taabotey shempiya wode ubban Musey, “Abeeti Godaw, daro mukulan taybetiya Isra7eele asaako simma” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባረፉ ጊዜም፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ በብዙ ሺሕ ወደሚቈጠሩት እስራኤላውያን ተመለስ” ይል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቃል ኪዳኑም ታቦት ጒዞውን ባቆመ ጊዜ “በብዙ ሺህ ወደሚቈጠሩት ወደ እስራኤላውያን ሕዝብ ተመለስ” ይል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ታቦት ክዓርፍ እንተሎ ኸዓ “ኦ እግዚኣብሄር! ናብቶም እልፊ ኣእላፋት ዝኾኑ እስራኤል ተመለስ” ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ዚሰፍር ከአ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ናብቶም እልፊ ኣእላፋት እስራኣኤል ተመለስ ይብል ነበረ።