Numbers 10:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ከረን እግዚኣብሄር ድማ ናይ ሰለስተ መዓልቲ ጕዕዞ ገዓዙ፣ ታቦት ኪዳን የሆዋ ድማ ኣብተን ሰለስተ መዓልቲ ጕዕዞ መዕረፊ ቦታ ኺረኽበሎም ቀዲሞም ኸደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ተራራ የሦ​ስት ቀን መን​ገድ ያህል ተጓዙ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የኪ​ዳኑ ታቦት የሚ​ያ​ድ​ሩ​በ​ትን ቦታ ታገ​ኝ​ላ​ቸው ዘንድ የሦ​ስት ቀን መን​ገድ ትቀ​ድ​ማ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእግዚአብሔርም ተራራ የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት የሚያድርበትን ስፍራ ይፈልግላቸው ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ ቀደማቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከጌታም ተራራ ተነሥተው የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የጌታም የኪዳኑ ታቦት የሚያርፉበትን ስፍራ ለመፈለግ የሦስት ቀን መንገድ ቀድሞአቸው ተጓዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና ኡንቱንቱ መና ጎዳ ደርያፐ ደንዲደ፥ ሄዙ ጋላሳ ኬሻ ኦግያ ቤድኖ። መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታይ ኡንቱንቱ ሸምፕያ ሳኣ ደማናዉ ሄ ሄዙ ጋላሳን ኡንቱንቱፐ ስንዉ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina unttunttu Med'inaa Godaa deriyaappe denddiide, heezzu gallassaa keeshshaa ogiyaa beeddino. Med'inaa Godaa C'aak'uwaa Taabootay unttunttu shemppiyaa sa'aa demmanaw he heezzu gallassan unttunttuppe sintsaw beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derezi geeshsha zumay diza Siina bazzo yeggidi heedzdzu gallassa oge bides; heedzdzu gallassatan GODAA Caaqo Qaala Taabotazi asay shempanaaso koyanaas asappe sinththati bides; istti kase ba diza heeraa yeddanaappe kasetidi asay shempanaaso koyanaas Caaqo Qaalaa Taabotazi isttafe sinththan sinththan bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬዚ ጌሻ ዙማይ ዲዛ ሲና ባዞ ዬጊዲ ሄ ጋላሳ ኦጌ ቢዴስ፤ ሄ ጋላሳታን ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኣሳይ ሼምፓናሶ ኮያናስ ኣሳፔ ሲንቲ ቢዴስ፤ ኢስቲ ካሴ ባ ዲዛ ሄራ ዬዳናፔ ካሴቲዲ ኣሳይ ሼምፓናሶ ኮያናስ ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኢስታፌ ሲንን ሲንን ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ጎዳ ዙማፐ ደንድድ፥ ሄ ጋላሳ ኦገ ብዶሶና። ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ኤንቲ ሸምፓና በሲ ኮይሸ ሄ ጋላስ ኤንታፈ ስን ስን ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay Godaa zumaape dendidi, heedzu gallasa oge bidosona. Godaa caaqo Taabotey enti shempana bessi koyishe heedzu gallas entafe sinthe sinthe bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ተራራ ተነሥተው የሦስት ቀን መንገድ ተጓዙ፤ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቃል ኪዳን ታቦትም በእነዚያ ሦስት ቀናት ውስጥ የሚያርፉበትን ቦታ በመፈለግ ፊት ፊታቸው ይሄድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ የተቀደሰው ተራራ ያለበትን የሲናን ምድረ በዳ ትተው የሦስት ቀን መንገድ ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ታቦት የሚሰፍሩበትን ቦታ ለመፈለግ በፊታቸው ተጓዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ እምባ እግዚኣብሄር ተልዒሎም መንገዲ ሰለስተ መዓልቲ ተጕዓዙ። ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ድማ ንሳቶም ዝዓርፉላ ቦታ ኽደልየሎም በተን ሰለስተ መዓልቲ እቲኣተን ቀቅድሚኣቶም ይኸይድ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ከረን እግዚኣብሄር ከአ መገዲ ሰለስተ መዓልቲ ተጓዕዙ። ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ድማ ዚዐርፉላ ቦታ ኺደልየሎም፡ መገዲ ስለስተ መዓልቲ ቐደሞም።