Numbers 10:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ከረን እግዚኣብሄር ድማ ናይ ሰለስተ መዓልቲ ጕዕዞ ገዓዙ፣ ታቦት ኪዳን የሆዋ ድማ ኣብተን ሰለስተ መዓልቲ ጕዕዞ መዕረፊ ቦታ ኺረኽበሎም ቀዲሞም ኸደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእግዚአብሔርም ተራራ የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት የሚያድሩበትን ቦታ ታገኝላቸው ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ ትቀድማቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔርም ተራራ የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት የሚያድርበትን ስፍራ ይፈልግላቸው ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ ቀደማቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጌታም ተራራ ተነሥተው የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የጌታም የኪዳኑ ታቦት የሚያርፉበትን ስፍራ ለመፈለግ የሦስት ቀን መንገድ ቀድሞአቸው ተጓዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ኡንቱንቱ መና ጎዳ ደርያፐ ደንዲደ፥ ሄዙ ጋላሳ ኬሻ ኦግያ ቤድኖ። መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታይ ኡንቱንቱ ሸምፕያ ሳኣ ደማናዉ ሄ ሄዙ ጋላሳን ኡንቱንቱፐ ስንዉ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina unttunttu Med'inaa Godaa deriyaappe denddiide, heezzu gallassaa keeshshaa ogiyaa beeddino. Med'inaa Godaa C'aak'uwaa Taabootay unttunttu shemppiyaa sa'aa demmanaw he heezzu gallassan unttunttuppe sintsaw beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derezi geeshsha zumay diza Siina bazzo yeggidi heedzdzu gallassa oge bides; heedzdzu gallassatan GODAA Caaqo Qaala Taabotazi asay shempanaaso koyanaas asappe sinththati bides; istti kase ba diza heeraa yeddanaappe kasetidi asay shempanaaso koyanaas Caaqo Qaalaa Taabotazi isttafe sinththan sinththan bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬዚ ጌሻ ዙማይ ዲዛ ሲና ባዞ ዬጊዲ ሄ ጋላሳ ኦጌ ቢዴስ፤ ሄ ጋላሳታን ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኣሳይ ሼምፓናሶ ኮያናስ ኣሳፔ ሲንቲ ቢዴስ፤ ኢስቲ ካሴ ባ ዲዛ ሄራ ዬዳናፔ ካሴቲዲ ኣሳይ ሼምፓናሶ ኮያናስ ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ኢስታፌ ሲንን ሲንን ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ጎዳ ዙማፐ ደንድድ፥ ሄ ጋላሳ ኦገ ብዶሶና። ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ኤንቲ ሸምፓና በሲ ኮይሸ ሄ ጋላስ ኤንታፈ ስን ስን ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay Godaa zumaape dendidi, heedzu gallasa oge bidosona. Godaa caaqo Taabotey enti shempana bessi koyishe heedzu gallas entafe sinthe sinthe bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ተራራ ተነሥተው የሦስት ቀን መንገድ ተጓዙ፤ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቃል ኪዳን ታቦትም በእነዚያ ሦስት ቀናት ውስጥ የሚያርፉበትን ቦታ በመፈለግ ፊት ፊታቸው ይሄድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ የተቀደሰው ተራራ ያለበትን የሲናን ምድረ በዳ ትተው የሦስት ቀን መንገድ ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ታቦት የሚሰፍሩበትን ቦታ ለመፈለግ በፊታቸው ተጓዘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እምባ እግዚኣብሄር ተልዒሎም መንገዲ ሰለስተ መዓልቲ ተጕዓዙ። ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ድማ ንሳቶም ዝዓርፉላ ቦታ ኽደልየሎም በተን ሰለስተ መዓልቲ እቲኣተን ቀቅድሚኣቶም ይኸይድ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ከረን እግዚኣብሄር ከአ መገዲ ሰለስተ መዓልቲ ተጓዕዙ። ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ድማ ዚዐርፉላ ቦታ ኺደልየሎም፡ መገዲ ስለስተ መዓልቲ ቐደሞም። |