Numbers 10:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንሆባብ ወዲ ራጉኤል፡ ሚድያናዊ፡ ሓሙስ ሙሴ፡ ናብታ እግዚኣብሄር፡ ክህበካ እየ፡ ዝበላ ቦታ ንደይብ ኣለና፡ በሎ። ምሳና ንዑ ጽቡቕ ክንገብረልኩም ኢና፤ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እስራኤል ጽቡቕ ተዛረበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የሚስቱን አባት የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ ኦባብን፥ “እግዚአብሔር፦ ለእናንተ እሰጠዋለሁ ወዳለው ስፍራ እንሄዳለን፤ እግዚአብሔር ስለ እስራኤል መልካምን ነገር ተናግሮአልና አንተ ከእኛ ጋር ና፥ መልካምን እናደርግልሃለን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የሚስቱን አባት የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ ኦባብን። እግዚአብሔር። ለእናንተ እሰጠዋለሁ ወዳለው ስፍራ እንሄዳለን፤ እግዚአብሔር ስለ እስራኤል መልካምን ነገር ተናግሮአልና አንተ ከእኛ ጋር ና፥ መልካምን እናደርግልሃለን አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የሚስቱን አባት የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ ኦባብን እንዲህ አለው፦ “ጌታ፦ ‘ለእናንተ እሰጣችኋለሁ’ ወዳለው ስፍራ እንሄዳለን፤ ጌታ ለእስራኤል መልካምን ነገር ተናግሮአልና አንተ ከእኛ ጋር ና፥ መልካምን እናደርግልሃለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ምድያማ አሳ ግድያ ባረ ቦሉዋ ረኡኤላ ናኣ ሆባባ፥ “ኑን መና ጎዳይ፥ ‘ታን ህንተንቶ እማና’ ጌዳ ሳኣ ቤቶ፤ መና ጎዳይ እስራኤልያዉ ሎኦባ ኦና ጌዳ ድራዉ፥ ኔን ኑናና ደንዳ። ኑን ነዉ ሎኦባ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Midiyaama asaa gidiyaa bare bolluwaa Re'u'eela na'aa Hobaaba, «Nuuni Med'inaa Goday, ‹Taani hinttenttoo immana› geedda sa'aa beeto; Med'inaa Goday Israa'eeliyaw lo"obaa ootsana geedda diraw, neeni nuunana dendda. Nuuni new lo"obaa ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey ba machchey aawa Midiyaame dere as Era7u7eele naa Hobaabes, «Hekko nuni GODAY nuus immanaas kase caaqqida dere baanaas giigettidos; GODAY Isra7eele asaa duresanaas kase nuus caaqqi woththides; hessa gishshas nekka nunara hedhdha; nuni nees lo7o ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ባ ማቼይ ኣዋ ሚዲያሜ ዴሬ ኣስ ኤራኡኤሌ ና ሆባቤስ፥ «ሄኮ ኑኒ ጎዳይ ኑስ ኢማናስ ካሴ ጫቂዳ ዴሬ ባናስ ጊጌቲዶስ፤ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ዱሬሳናስ ካሴ ኑስ ጫቂ ዎዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔካ ኑናራ ሄ፤ ኑኒ ኔስ ሎኦ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ምድያመ አድያ ራጉኤላ ናኣ ሆባባኮ፥ “ጎዳይ ኑስ እማና ግዳ ቢታ ላታናዉ ቦስ፤ ጎዳይ እስራኤለ አንጃና ግዳ ግሾ ኑራ የ፤ ኑኒ ነዉ ሎኦባ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Midiyaame addiya Ragu7eela na7aa Hobaabako, “Goday nuus immana gida biitta laattanaw boos; Goday Isra7eele anjana gida gisho nuura yedha; nuuni new lo77oba oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ሙሴ የሚስቱን አባት የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ ኦባብን፣ “እነሆ፤ እግዚአብሔር ፣ (ያህዌ) ‘እሰጣችኋለሁ’ ወዳለን ምድር ጕዞ ጀምረናል፤ በመልካም ሁኔታ ስለምናኖርህ ከእኛ ጋር ሂድ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለእስራኤል በጎ ነገር ለማድረግ ቃል ገብቷልና አለው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ፥ ሆባብን “እነሆ፥ እግዚአብሔር ሊሰጠን ቃል ወደገባልን ምድር ለመሄድ ተዘጋጅተናል፤ እግዚአብሔር እስራኤልን እንደሚያበለጽግ ቃል ገብቶልናል፤ ስለዚህ አንተም ከእኛ ጋር አብረህ ሂድ፤ መልካም እናደርግልሃለን” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ንሓው ሰበይቱ፥ ንሖባብ ወዲ ዮቶር ምድያማዊ “ንሕና ናብታ እግዚኣብሄር ‘ንኣኻትኩም ክህበኩም እየ’ ኢሉ ዘተስፈወና ምድሪ ንኸይድ ኣለና። እግዚኣብሄር ንኣና ንእስራኤላውያን ፅቡቕ ኣተስፍዩና እዩ፤ ንሕና ኸዓ ፅቡቕ ክንገብረልካ ኢና እሞ ምሳና ኺድ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸአ ንሓቦብ ወዲ ረዑኤል ሚድያናዊ፡ ሓሙ ሙሴ፡ ንሕና ናብታ እግዚኣብሄር ፡ ንኣኻትኩም ክህበኩም እየ፡ ዝበለና ቦታ ንጎዐዝ ኣሎና። እግዚኣብሄር ብዛዕባ እስራኣኤል ጽቡቕ ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ጽቡቕ ክንገብረልካ ምሳና ኺድ በሎ። |