Numbers 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሰንደቕ ሰፈር ደቂ ዳን ድማ ደየበ፣ እዚ ድማ ዓስቢ ኵሎም ሰፈር ከከም ክፍለ ሰራዊቶም ነበረ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ኣሒኤዘር ወዲ ኣሚሳዳይ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሠራዊቱ ሁሉ በኋላ የዳን ልጆች ሰፈር በሥርዐታቸው ከየሠራዊታቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዲ ልጅ አኪያዜር አለቃ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰፈሮቹ ሁሉ በኋላ የሆነ የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰፈሮቹንም ሁሉ ከኋላ ሆኖ የሚጠብቀው የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዉርሰን፥ ሀ ጩጉዋ ኡባዉ ጉየ ባጋን ናግያ ዳና ዛራቱዋና ዱንካኔዳ ባጋይ ባረ አርማ ኦይቂደ ደንዴዳ። ዳና ዛራቱ ካፑ አምሻዳያ ናኣ አህኤዘራ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wurssetsan, ha c'uguwaa ubbaw guyye baggan naagiyaa Daana zaratuwaanna dunkkaaneedda baggay bare armmaa oyk'k'iide denddeedda. Daana zaratuu kaappuu Amishadaaya na'aa Ahi'eezera; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wurseththan ha butteta guye tuchchan naagiza Daane zarkketa bandira garsan dizayti ba tara naagidi bida; Daane qommota kaaleththizay Amishadaye naa Ahi7ezeere. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዉርሴን ሃ ቡቴታ ጉዬ ቱቻን ናጊዛ ዳኔ ዛርኬታ ባንዲራ ጋርሳን ዲዛይቲ ባ ታራ ናጊዲ ቢዳ፤ ዳኔ ቆሞታ ካሌዛይ ኣሚሻዳዬ ና ኣሂኤዜሬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉርሰን ዳነ ኮቻ ባጋን ዱንካንዳ ኮቻይ፥ ኡባስ ጉየ ባጋራ ካተ ግድድ፥ ባንታ ማላ ኦይክድ ከይዶሶና። ዳነ ኮቻ ካለይ አምሳዳያ ናኣ አክኤዘራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wursethan Daane kochaa baggan dunkaanida kochay, ubbaas guye baggara kate gididi, banta malaoykidi keyidosona. Daane kochaa kaalethey Amsadaya na7aa Aki7ezera. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጨረሻም የዳን ሰፈር ሰራዊት ለሁሉም ክፍሎች የኋላ ደጀን በመሆን በዐርማቸው ሥር ተጓዙ፤ አለቃቸውም የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመጨረሻም በዳን ነገድ ቡድን ሰንደቅ ዓላማ ሥር የሚገኙትና ለሁሉም ክፍሎች ደጀን የሚሆኑት በዓሚሻዳይ ልጅ በአሒዔዜር መሪነት የቡድን ተራቸውን ጠብቀው ተጓዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ሰፈር ነገድ ደቂ ዳን ዝነበሩ ሰራዊት ከዓ ሰንደቕ ዕላማኦም ሒዞም በብኽፍሎም፥ ደጀን ኵሉ ሰፈር ኮይኖም ተጕዓዙ። ሓለቓ ሰራዊት ድማ ኣኪዔዘር ወዲ ኣሚሳዳይ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ዳን ከአ፡ ከከም ሰራዊቶም፡ ደጀን ኩሉ ሰፈር ኮይኑ ተጓዕዘ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ኣሔዔዘር ወዲ ዓሚሻዳይ ነበረ። |