Numbers 10:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀሃታውያን ድማ ርሒቖም ነቲ መቕደስ ጾርዎ፣ እቲ ኻልኣይ ከኣ ነቲ ድንኳን ኣንጻሩ ኣቘሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀዓትም ልጆች ንዋየ ቅድሳቱን ተሸክመው ተጓዙ፤ እነዚህም እስኪመጡ ድረስ እነዚያ ድንኳኑን ተከሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀዓታውያንም መቅደሱን ተሸክመው ተጓዙ፤ እነዚህም እስኪመጡ ድረስ እነዚያ ማደሪያውን ተከሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀዓታውያንም የተቀደሱትን ዕቃዎች ተሸክመው ተጓዙ፤ እነርሱም ከመምጣታቸው በፊት ማደሪያው ተተክሎ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ቃሃታ ያራቱ ጌሻ ሚሻቱዋ ቶኪደ ደንዴድኖ። ኡንቱንቱ ጋካናፐ ካሰቲደ፥ ዱንካኒ ቶለት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, K'ahaata yaratuu geeshsha miishshatuwaa tookkiide denddeeddino. Unttunttu gakkanaappe kasetiide, Dunkkaanii toletti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Lewe bagga as gidida Qa7aate zarkke gididayti geeshsha miishshata tookki ekkidi bida; istti baappe sinththa baggan diza heeraza gakkanaappe kase Xoossa dunkaanezi toletti uttees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሌዌ ባጋ ኣስ ጊዲዳ ቃኣቴ ዛርኬ ጊዲዳይቲ ጌሻ ሚሻታ ቶኪ ኤኪዲ ቢዳ፤ ኢስቲ ባፔ ሲን ባጋን ዲዛ ሄራዛ ጋካናፔ ካሴ ጾሳ ዱንካኔዚ ቶሌቲ ኡቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ቃሃታ ኮቻይ ጌሻ ሚሸታ ቶክድ ደንድዶሶና። ኤንቲ ካልያ ጉታ ጋካናፐ ስን ጌሻ ዱንካነይ ቶከትድ ኡቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Qahaata kochay geeshsha miisheta tookidi dendidosona. Enti kaalliya guta gakanaape sinthe Geeshsha Dunkaaney toketidi uttees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ቀዓታውያን ንዋያተ ቅድሳቱን ተሸክመው ተጓዙ፤ እነርሱ ከመድረሳቸው በፊት ማደሪያው ተተክሎ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የሌዋዊው የቀዓት ጐሣ የሆኑት ሰዎች ንዋያተ ቅድሳትን ተሸክመው ተጓዙ፤ እነርሱ ወደሚቀጥለው ሰፈር ከመድረሳቸው በፊት ድንኳኑ እንደገና መተከል ነበረበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀዓታውያን ድማ ኣቑሑ መቕደስ ፆይሮም ተጕዓዙ፤ ንሳቶም ክሳዕ ዝመፁ ኸዓ እቲኣቶም ነቲ ድንኳን ተኸልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃሃታውያን ድማ ኣቓሑ መቕደስ ጸይሮም ተጓዕዙ፡ ክሳዕ ዚአትው ኸአ እቲኣቶም ነቲ ማሕደር ኣቖምዎ። |