Numbers 10:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንርእስኻ ክልተ መለኸት ብሩር ግበር። ናይ ምሉእ ቁራጽ ክትሰርሖ ኣለካ፣ ምእንቲ ነቲ ኣኼባ ንምጽዋዕን ንቤሪንግስ ንምስኣልን ክትጥቀመሉ ትኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሁለት የብር መለከቶች አስጠፍጥፈህ ለአንተ አድርግ፤ ማኅበሩን ለመጥራት ከሰፈራቸውም ለማስጓዝ ይሁኑልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለት የብር መለከቶች አጠፍጥፈህ ለአንተ አድርግ፤ ማኅበሩን ለመጥራት ከሰፈራቸውም ለማስጓዝ ይሁኑልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሁለት የብር መለከቶች ሥራ፤ እነርሱንም ተቀጥቅጦ በሚሠራ ሥራ ለራስህ አብጃቸው፤ ማኅበሩን ለመጥራት ከሰፈራቸውም ተነሥተው እንዲጓዙ ለመቀስቀስ ተጠቀምባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላኡ ጹሩምባቱዋ ብራፐ ቆጻደ ኦ፤ ያታደ አሳ ሺቆ ጼጋናዉነ ቃይ ዱንካኔዳ ሳፐ ደንዳናዉ ደንናዳን ፑና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa"u s'urumbbatuwaa biraappe k'os's'aade ootsa; yaataade asaa shiik'oo s'eeganawunne k'ay dunkkaaneedda saappe denddanaw dentsetsanaadan punna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Dereza issi bolla shiishshanaas gidiin woykko asay dunkaani dizasoppe denththeththanaas punniza nam7u zayeta birappe qoxxa kessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዴሬዛ ኢሲ ቦላ ሺሻናስ ጊዲን ዎይኮ ኣሳይ ዱንካኒ ዲዛሶፔ ዴንናስ ፑኒዛ ናምኡ ዛዬታ ቢራፔ ቆጻ ኬሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ሺቆስ ፄጋናዉነ ዱንካንዳ ጉታፐ ደንናዉ ማድያ ናምኡ ሞይዘታ ብራፐ ቆፃዳ መ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | asaa shiiqos xeeganawunne dunkaanida gutaape denthanaw maaddiya nam7u moyzeta birape qoxada medha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከተቀጠቀጠ ብር ሁለት መለከት አብጅ፤ ማኅበረ ሰቡን ለመጥሪያና ከሰፈራቸው እንዲነሡም ለመቀስቀሻ አድርጋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝቡን በአንድነት ለመሰብሰብም ሆነ ከሰፈር ለመቀስቀስ የሚያገለግሉ ሁለት መለከቶችን ከተቀጠቀጠ ብር ሥራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብሩር ቀጥቂጥካ ኽልተ መለኸት ንኣኻ ስራሕ። ነቲ ማሕበር ንምፅዋዕ፥ ካብ ሰፈሮም ንምጕዓዝ ይኹነልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኻ ክልተ መለኸት ብሩር ግበር፡ ብምቕጥቃጥ ስርሓዮ። ነቲ ኣኼባ ንምጽዋዕን ነቲ ሰፈር ከአ ንምጉዓዝን ይኹንካ። |