Numbers 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብቐዳምነት ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ይሁዳ ከከም ሰራዊቶም ከደ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ናህሶን ወዲ ኣሚናዳብ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ጀ​መ​ሪ​ያም የይ​ሁዳ ልጆች ሰፈር በሥ​ር​ዐ​ታ​ቸው ከየ​ሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠ​ራ​ዊ​ቱም ላይ የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ ነአ​ሶን አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ዛራቱዋና ዱንካኔዳ ባጋይ ባረንቱ አርማ ኦይቂደ ኮይሮ ደንዴድኖ። ይሁዳ ዛራቱ ካፑ አምናዳባ ናኣ ናአሶና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa zaratuwaanna dunkkaaneedda baggay barenttu armmaa oyk'k'iide koyro denddeeddino. Yihudaa zaratuu kaappuu Aminaadaaba na'aa Na'asoona;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda qommota bandira garsan diza Aminadaabe naa Ne7asooney kaaleththiin ba butte tara naagidi koyro bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ቆሞታ ባንዲራ ጋርሳን ዲዛ ኣሚናዳቤ ና ኔኣሶኔይ ካሌን ባ ቡቴ ታራ ናጊዲ ኮይሮ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ ይሁዳ ኮቻ ባጋን ዱንካንዳ ኮቻይ ባንታ ማላ ኤክድ ከይዶሶና። ኤንታና ካለይ አምናዳበ ናኣ ናአሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro Yihuda kochaa baggan dunkaanida kochay banta mala ekidi keyidosona. Entana kaalethey Amnadaabe na7aa Na7asoona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጀመሪያ የይሁዳ ሰፈር ሰራዊት በዐርማቸው ሥር ሆነው ተጓዙ፤ አለቃቸውም የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሁዳ ነገድ ቡድን ሰንደቅ ዓላማ ሥር የሚገኙት በዓሚናዳብ ልጅ በነአሶን መሪነት የቡድን ተራቸውን ጠብቀው በመጀመሪያ ተጓዙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ሰፈር ደቂ ይሁዳ ዝነበሩ ሰራዊት በብኽፍሎም ሰንደቕ ዕላማኦም ሒዞም ንቕድሚት ተጕዓዙ፤ ነኣሶን ወዲ ኣሚናዳብ ድማ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ይሁዳ፡ ከከም ሰራዊቶም፡ ቅድም ተጓዕዘ፡ ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ነአሶም ወዲ ኣሚናዳብ ነበረ።