Numbers 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቐዳምነት ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ይሁዳ ከከም ሰራዊቶም ከደ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ናህሶን ወዲ ኣሚናዳብ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር በሥርዐታቸው ከየሠራዊቶቻቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ዛራቱዋና ዱንካኔዳ ባጋይ ባረንቱ አርማ ኦይቂደ ኮይሮ ደንዴድኖ። ይሁዳ ዛራቱ ካፑ አምናዳባ ናኣ ናአሶና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa zaratuwaanna dunkkaaneedda baggay barenttu armmaa oyk'k'iide koyro denddeeddino. Yihudaa zaratuu kaappuu Aminaadaaba na'aa Na'asoona; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda qommota bandira garsan diza Aminadaabe naa Ne7asooney kaaleththiin ba butte tara naagidi koyro bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ቆሞታ ባንዲራ ጋርሳን ዲዛ ኣሚናዳቤ ና ኔኣሶኔይ ካሌን ባ ቡቴ ታራ ናጊዲ ኮይሮ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ይሁዳ ኮቻ ባጋን ዱንካንዳ ኮቻይ ባንታ ማላ ኤክድ ከይዶሶና። ኤንታና ካለይ አምናዳበ ናኣ ናአሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro Yihuda kochaa baggan dunkaanida kochay banta mala ekidi keyidosona. Entana kaalethey Amnadaabe na7aa Na7asoona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጀመሪያ የይሁዳ ሰፈር ሰራዊት በዐርማቸው ሥር ሆነው ተጓዙ፤ አለቃቸውም የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ነገድ ቡድን ሰንደቅ ዓላማ ሥር የሚገኙት በዓሚናዳብ ልጅ በነአሶን መሪነት የቡድን ተራቸውን ጠብቀው በመጀመሪያ ተጓዙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ሰፈር ደቂ ይሁዳ ዝነበሩ ሰራዊት በብኽፍሎም ሰንደቕ ዕላማኦም ሒዞም ንቕድሚት ተጕዓዙ፤ ነኣሶን ወዲ ኣሚናዳብ ድማ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ይሁዳ፡ ከከም ሰራዊቶም፡ ቅድም ተጓዕዘ፡ ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ነአሶም ወዲ ኣሚናዳብ ነበረ። |