Nehemiah 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ኣብ ቅድሜኹም ብተኣማንነት ልቡ መስረተ፣ ምድሪ ከነኣናውያንን ሄታውያንን ኣሞራውያንን ፈረዛውያንን ይቡሳውያንን ጊርጋሻውያንን ክህቦም ድማ ቃል ኪዳን ኣተወ፣ ንዘርኡ ሃቡ እብለኩም ኣለኹ። ፣ ቃላትካ ድማ ፈጸመ፤ ንስኻ ጻድቕ ኢኻ እሞ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልቡም በፊትህ የታመነ ሆኖ አገኘኸው፤ የከነዓናዊውንና የኬጤዎናዊውን፥ የአሞሬዎናዊውንም፥ የፌርዜዎናዊውንም፥ የኢያቡሴዎናዊውንም፥ የጌርጌሴዎናዊውንም ምድር ለእርሱና ለዘሩ ትሰጥ ዘንድ ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረግህ፤ አንተም ጻድቅ ነህና ቃልህን አጸናህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልቡም በፊትህ የታመነ ሆኖ አገኘኸው፤ የከነዓናዊውንና የኬጢያዊውን የአሞራዊውንም የፌርዛዊውንም የኢያቡሳዊውንም የጌርጌሳዊውንም ምድር ለእርሱና ለዘሩ ትሰጥ ዘንድ ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረግህ አንተም ጻድቅ ነህና ቃልህን ፈጸምህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልቡም በፊትህ ታማኝ ሆኖ አገኘኸው፥ የከነዓናዊውን፥ የኬጢያዊው፥ የአሞራዊውን፥ የፌርዛዊውን፥ የኢያቡሳዊውንና የጌርጌሳዊውን ምድር ለዘሩ ልትሰጥ ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረግህ፥ አንተም ጻድቅ ነህና ቃልህን ፈጸምህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ነዉ አማነትያ አሳ ግድያዋ በኣደ፥ ካናነቱ፥ ሂተቱዋ፥ አሞራዋናቱዋ፥ ፓርዛዋናቱዋ፥ ያቡሳቱዋነ ገርጌሳቱዋ ጋድያ አ ዛረቶ ላታ ጋድያ ኦደ እማናዉ አዉ ቃላ ጫቁዋ ገላዳ። ኔን ጽሎ ግድያ ድራዉ፥ ነ ጌዳ ቃላካ ፖላዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I new ammanettiyaa asaa gidiyaawaa be'aade, Kanaanetuu, Hiitetuwaa, Amoorawaanatuwaa, Parzzawaanatuwaa, Yaabusatuwaanne Gerggeesatuwaa gadiyaa Aa zaretoo laata gadiyaa ootsaade immanaw aw k'aalaa c'aak'uwaa gelaadda. Neeni s'illo gidiyaa diraw, ne geedda k'aalaakka polaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi nees ammanettida as gididayssa beyada izara caaqettadasa; Kanaane asay, Hiite asay, Amoore asay, Paarize asay, Yaabuse asaynne Gergese asay izan diza biitta, iza zereththatas duussa biitta gidana mala laatissanaas caaqo qaala geladasa; neni xillo gidida gishshas ne caaqo qaala minththa naagadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኔስ ኣማኔቲዳ ኣስ ጊዲዳይሳ ቤያዳ ኢዛራ ጫቄታዳሳ፤ ካናኔ ኣሳይ፥ ሂቴ ኣሳይ፥ ኣሞሬ ኣሳይ፥ ፓሪዜ ኣሳይ፥ ያቡሴ ኣሳይኔ ጌርጌሴ ኣሳይ ኢዛን ዲዛ ቢታ፥ ኢዛ ዜሬታስ ዱሳ ቢታ ጊዳና ማላ ላቲሳናስ ጫቆ ቃላ ጌላዳሳ፤ ኔኒ ጺሎ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ጫቆ ቃላ ሚን ናጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ነዉ አማንያ አስ ግደይሳ በአዳ፥ ካናነታ፥ ህተታ፥ አሞረታ፥ ፓርዘታ፥ ያቡሰታነ ገርገሰታ ቢታ እያ ኮቻስ ላታ ቢታ ኦዳ እማናዉ እያዉ ጫቃዳሳ። ኔኒ ፅሎ ግድያ ግሾ ነ ግዳ ቃላ ፖላዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I new ammanthiya asi gideysa be7ada, Kanaaneta, Hiteta, Amooreta, Parzeta, Yaabusetanne Gergeseta biitta iya kochaas laata biitta oothada immanaw iyaw caaqadasa. Neeni xillo gidiya gisho ne gida qaala poladasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልቡ ለአንተ የታመነ ሆኖ ስላገኘኸውም፣ የከነዓናውያንን የኬጢያውያንን፣ የአሞራውያንን፣ የፌርዛውያንን፣ የኢያቡሳውያንንና የጌርጌሳውያንን ምድር ለዘሮቹ ለመስጠት ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን ገባህ፤ ጻድቅ ስለ ሆንህም የሰጠኸውን ተስፋ ጠበቅህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ለአንተ ታማኝ እንደ ሆነ ተመልክተህ፥ ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳንን አደረግህ፤ ከነዓናውያን፥ ሒታውያን፥ አሞራውያን፥ ፈሪዛውያን፥ ኢያቡሳውያንና ጌርጌሳውያን የሚኖሩባትንም የከነዓንን ምድር ለዘሮቹ መኖሪያ ርስት አድርገህ ልትሰጠው ቃል ገባህለት፤ አንተ ታማኝ ስለ ሆንክ ቃል ኪዳንህን አጽንተህ ጠብቀሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣብ ቅድሜኻ እሙን ኮይኑ ስለ ዘረኸብካዮ ድማ ምስኡ ኺዳን ኣተኻ። ዘርኡ ኣብኣ ምእንቲ ኽነብሩ ኸዓ ምድሪ ከነዓናውያንን፥ ሄታውያንን፥ ኣሞራውያንን፥ ፌርዛውያንን፥ ኢያቡሳውያንን፥ ጌርጌሳውያንን ሃብካዮ። ንስኻ ፃድቕ ስለ ዝኾንካ፥ ነቲ ቓልካ ፈፀምካዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልቡን ኣብ ቅድሜኻ እሙን ኮይኑ ረኺብካዮ፡ ድማ ምድሪ ከነአናውያን፡ ሔታውያን፡ ኣሞራውያን፡ ፈረዛውያንን ይቡሳውያንን ጌርጌሳውያንን ንዘርኡ ኽትህቦ፡ ምስኡ ኺዳን ኣቶኻ። ንስኻ ጻድቕ ስለ ዝኾንካ ኸአ፡ ነቲ ቓልካ ኣቖምካዮ። |