Nehemiah 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ፡ እወ፡ እግዚኣብሄር በይንኻ ኢኻ። ንሰማይ፡ ሰማይ ሰማያት፡ ምስ ኩሉ ሰራዊታ፡ ምድርን ኣብኣ ዘሎ ኩሉን፡ ባሕርታትን ኣብኣ ዘሎ ኩሉን ፈጢርካ፡ ንኹሉ ድማ ትዕቅቦ፤ ሰራዊት ሰማይ ድማ ይሰግዱኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕዝራም እንዲህ አለ፥ “አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን፥ ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድርንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ ፈጥረሃል፤ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ብቻህን ጌታ ነህ፥ ሰማይንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድርንና በእርሷ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጠርህ፥ ለሁሉም ሕይወትን ሰጠሃቸው፤ የሰማይ ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴድኖ፤ “መና ጎዳዉ፥ ነ ጻላላይ ጾሳ! ኔን ሳሎቱዋነ ሳሎቱዋን ደእያ መታ ኡባ፥ ሳኣነ አ ቦላን ደእያ መታ ኡባነ አባቱዋነ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ መታ ኡባ መዳ፤ ኡባዉ ሸምፑዋ እማዳ። ሳሉዋ መታቱ ኡባይ ነዉ ጎይኒኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa Asay hawaadan yaagiide woosseeddino; «Med'inaa Godaw, ne s'alalay S'oossaa! Neeni salotuwaanne salotuwaan de'iyaa med'etaa ubbaa, sa'aanne Aa bollan de'iyaa med'etaa ubbaanne Abbatuwaanne unttunttu giddon de'iyaa med'etaa ubbaa med'd'aadda; ubbaw shemppuwaa immaadda. Saluwaa med'etatuu ubbay new goynniino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele asay, «Xoossoo, ne xalla Goda; Salonne salo bolla dizayta, sa7anne sa7a bolla dizayta, gita abbanne iza giddon dizayta ubbaa medhdhiday nena. Ubbaas de7o shemppo immadasa; Salo medheteththati ubbay nees goynneettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ «ጾሶ፥ ኔ ጻላ ጎዳ፤ ሳሎኔ ሳሎ ቦላ ዲዛይታ፥ ሳኣኔ ሳኣ ቦላ ዲዛይታ፥ ጊታ ኣባኔ ኢዛ ጊዶን ዲዛይታ ኡባ ሜዳይ ኔና። ኡባስ ዴኦ ሼምፖ ኢማዳሳ፤ ሳሎ ሜቴቲ ኡባይ ኔስ ጎይኔቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳዉ፥ ነ ፃላል ጎዳ! ኔኒ ሳሎታነ ቃ ሳሎታን ደእያ መተታ፥ ሳኣነ እያ ቦላ ደእያ መተታ፥ አባታነ ኤንታ ግዶን ደእያ መተታ ኡባ መዳሳ። ኡባስ ደኦ እማዳሳ፤ ሳሎ መተት ነዉ ጎይኖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaw, ne xalaali Godaa! Neeni salotanne dhoqa salotan de7iya medhetethata, sa7aanne iya bolla de7iya medhetethata, abbatanne enta giddon de7iya medhetethata ubbaa medhadasa. Ubbaas de7o immadasa; salo medhetethati new goyinnoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ። ሰማያትን፣ ከሰማያት በላይ ያሉትን ሰማያትና የከዋክብታቸውን ሰራዊት ሁሉ፣ ምድርንና በላይዋ ያለውን ሁሉ፣ ባሕሮችንና በውስጣቸው ያሉትንም ሁሉ ፈጥረሃል። ለሁሉም ሕይወትን ትሰጣለህ፤ የሰማይ ሰራዊትም ይሰግዱልሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም ሁሉ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ሲሉ ጸለዩ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ አምላክ አንተ ብቻ ነህ፤ ሰማያትን፥ የሰማያትንም ሰማያት ከነሠራዊታቸው፥ ምድርንና በእርስዋም ላይ የሚገኘውን ሁሉ፥ ባሕሮችንና በእነርሱም ውስጥ የሚገኙትን ሁሉ፥ ፈጠርክ፤ ለሁሉም ሕይወትን ሰጠሃቸው፤ የሰማይ ሠራዊት ይሰግዱልሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ጐይታ፥ እወ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እግዚኣብሄር፤ ሰማይን ሰማየ ሰማያትን ኵሉ ሰራዊቶምን፤ ምድርን ኣብ ልዕሊኣ ዘሎ ዅሉን፥ ባሕርን ኣብኡ ንዘሎ ዅሉን ዝፈጠርካ ንስኻ ኢኻ። ነዝ ኵሉ ብህይወት እተንብሮ ኸዓ ንስኻ ኢኻ፤ ሰራዊት ሰማይውን ይሰግዱልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ፡ እወ ንስኻ በይንኻ ኢኣ እግዚኣብሄር ሰማይን ሰማየ ሰማያትን ኩሉ ሰራዊቱን፡ ምድርን ኣብ ልዕሊኣ ዘሎ ኹሉን፡ ባሕርን ኣብኡ ዘሎ ኹሉን ፈጠርካዮ፡ ነዚ ኹሉ ብህይወት እተንብሮ ኸአ ንስኻ ኢኻ። ሰራዊት ሰማይ ድማ ይሰግዱልካ። |