Nehemiah 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሱስን ባኒን ቃድሚኤልን ሸባንያን ቡኒን ሸረብያን ባኒን ከናኒን ኣብ ኣደባባይ ሌዋውያን ደው ኢሎም ብዓው ዝበለ ድምጺ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ኣእወዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋውያኑም ኢያሱና የቀድምኤል ልጆች፥ የሰራብያ ልጅ ሴኬንያ፥ የከናኒ ልጆችም በደረጃዎች ላይ ቆመው ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር በታላቅ ድምፅ ጮኹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያኑም ኢያሱና ባኒ፥ ቀድምኤል፥ ሰበንያ፥ ቡኒ፥ ሰራብያ፥ ባኒ፥ ክናኒ በደረጃዎች ላይ ቆመው ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር በታላቅ ድምፅ ጮኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሌዋውያኑ መድረክ ላይ ኢያሱ፥ ባኒ፥ ቃድምኤል፥ ሽባንያ፥ ቡኒ፥ ሼሬብያ፥ ባኒ፥ ክናኒ ቆመው ወደ ጌታ አምላካቸው በታላቅ ድምፅ ጮኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱዋፐ አማሬዳዋንቱ ሽቁዋ ቦላን ከሲደ፥ ኮሻ ቁ ኦደ መና ጎዳኮ፥ ባረንቱ ጾሳኮ፥ ዋሴድኖ። ሄዋንቱካ ኢያሳ፥ ባና፥ ቃድምኤላ፥ ሻባንያ፥ ቡና፥ ሸረብያ፥ ባናነ ካናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuwaappe amareedawanttu shiik'uwaa bollan kesiide, kooshshaa d'ok'k'u ootsiidde Med'inaa Godaakko, barenttu S'oossaakko, waasseeddino. Hewanttukka Iyyaasa, Baana, K'aadimi'eela, Shabaaniyaa, Buuna, Sherebiyaa, Baananne Kanaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe baggataska eqqiza madirakey dees; he madirakeza bolla Iyaasoy, Baaney, Qadim7eeley, Shebaaniyay, Buuney, Sherebiyay, Baneynne Kanaaney eqqidi ba qaala dhoqqu histtidi GODAA bantta Xoossako woossida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ባጋታስካ ኤቂዛ ማዲራኬይ ዴስ፤ ሄ ማዲራኬዛ ቦላ ኢያሶይ፥ ባኔይ፥ ቃዲምኤሌይ፥ ሼባኒያይ፥ ቡኔይ፥ ሼሬቢያይ፥ ባኔይኔ ካናኔይ ኤቂዲ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ጎዳ ባንታ ጾሳኮ ዎሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት፥ እያሱይ፥ ባን፥ ቃድምኤል፥ ሳባና፥ ቡን፥ ሳራባ፥ ባናን፥ ከናን ማድራከ ቦላ ከይድ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ጎዳ፥ ባንታ ፆሳ ዎስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti, Iyyasuy, Baani, Qadimi7eeli, Sabana, Buni, Saraba, Bananinne, Kenaani madirake bolla keyidi banta qaala dhoqu oothidi Godaa, banta Xoossaa woossidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋውያኑ ኢያሱ፣ ባኒ፣ ቀድምኤል፣ ሰበንያ፣ ቡኒ፣ ሰራብያ፣ ባኒ፣ ከናኒ፣ በመውጫ ደረጃዎች ላይ ቆሙ፤ ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔርም በታላቅ ድምፅ ጮኹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለሌዋውያኑ መቆሚያ መድረክ ነበር፤ በዚያም ላይ ኢያሱ፥ ባኒ፥ ቃድሚኤል፥ ሸባንያ፥ ቡኒ፥ ሼሬብያ፥ ባኒና ከናኒ በመቆም፥ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሌዋውያን ኢያሱ፥ ባኒ፥ ቀድምኤል፥ ሰበንያ፥ ቡኒ፥ ሰራብያ፥ ባኒ፥ ክናኒ ኾይኖም ከዓ ኣብ ልዕሊ እቲ ንሌዋውያን ዝተሰርሐ መድረኽ ደው በሉ፤ ብብርቱዕ ድምፂ ዓው ኢሎም ድማ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ፀለዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ፡ ባኒ፡ ቃድሚኤል፡ ሸባንያ፡ ቡኒ፡ ሸረብያ፡ ባኒ፡ ከናኒ ኾይኖም ከአ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ጸፍጸፍ ሌዋውያን ደው በሉ፡ ብብርቱዕ ቃል ድማ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ጨርሑ። |