Nehemiah 9:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንግስቶምን በቲ ዝሃብካዮም ዓቢ ሰናይነትካን ኣብታ ዝሃብካዮም ዓባይን ስብሕን መሬትን ስለ ዘየገልገሉኻ፡ ካብ ክፉእ ተግባራቶም ድማ ስለ ዘይተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመንግሥትህም በሰጠሃቸው ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠሃቸው በሰፊውና በሰባው ምድር አልተገዙልህም፤ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንግሥታቸውም በሰጠሃቸውም ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠኸው በሰባው ምድር አላመለኩህም፥ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንግሥታቸውም በሰጠሃቸውም ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠኸው በሰባው ምድር አላመለኩህም፥ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ኡንቱንቱ ካዉተን ኡንቱንቶ ዎልቃማ አንጁዋ እማዳ፤ ቃይ አኮነ ሞክያ ቢታካ ኡንቱንቶ እማዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ ነዉ ጎይንበይክኖነ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስምበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni unttunttu kawutetsan unttunttoo wolk'k'aama anjjuwaa immaadda; k'ay aakonne mokkiyaa biittaakka unttunttoo immaadda; shin unttunttu new goynnibeykkinonne barenttu iita oosuwaappe simmibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne istta kawoteththan isttas gita anjjo immadasa; araddanne aaho biitta isttas immadasa; gido attiin istti ba nagarappe simmidi nees goynnibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኢስታ ካዎቴን ኢስታስ ጊታ ኣንጆ ኢማዳሳ፤ ኣራዳኔ ኣሆ ቢታ ኢስታስ ኢማዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ባ ናጋራፔ ሲሚዲ ኔስ ጎይኒቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኤንታ ካዎተን ኤንታዉ ግታ አንጁዋ እማዳሳ፤ ዳልጋነ አራዳ ቢታ ኤንታዉ እማዳሳ። ሽን ኤንቲ ነና ጎይንቦኮና፤ ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስምቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne enta kawotethan entaw gita anjuwa immadasa; dalganne aradda biitta entaw immadasa. Shin enti nena goyinnibookona; banta iita oosuwape simmibokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በገዛ መንግሥታቸው፣ በሰጠሃቸው ታላቅ በጎነትህና በፊታቸውም ባዘጋጀህላቸው ሰፊና ለም ምድር እንኳ፣ አንተን አላገለገሉም፤ ከክፉ መንገዳቸውም አልተመለሱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንግሥታቸው በሰጠሃቸው ቸርነት፥ በሰጠሃቸው ሰፊና ለም መሬት፥ ይደሰቱ በነበረ ጊዜ እንኳ፥ አንተን አላመለኩም፥ ከኃጢአታቸውም አልተመለሱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መንግስቶም እንተለዉ ኣብታ ብብዝሒ ለውሃትካ ዝሃብካዮም ገፋሕን ልምዕትን ምድሪ እንተለዉ ኣየምለኹኻን፤ ካብ ክፉእ ግብሮምውን ኣይተመለሱን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ መንግስቶምን ኣብቲ ብብዙሕ ለውሃትካ ዝሀብካዮምን ኣብታ ኣብ ቅድሚኦም ዝሀብካዮም ገፋሕን ረጓድን ምድርን ኣየገልገሉኻን፡ ኻብቲ ኽፉእ ግብሮምውን ኣይተመለሱን። |