Nehemiah 9:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ እቲ ዓብዪ ምሕረትካ ግና፡ ምሉእ ብምሉእ ኣየጥፋእካዮምን ኣይገደፍካዮምን፤ ንስኻ ጸጋን መሓርን ኣምላኽ ኢኻ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን አንተ ኀያል፥ ቸርና መሓሪ አምላክ ነህና በምሕረትህ ብዛት ፈጽመህ አላጠፋሃቸውም፤ አልተውሃቸውምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን አንተ ቸርና መሐሪ አምላክ ነህና በምሕረትህ ብዛት ፈጽመህ አላጠፋሃቸውም፥ አልተውሃቸውምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አንተ ቸርና መሐሪ አምላክ ነህና በምሕረትህ ብዛት ፈጽመህ አላጠፋሃቸውም፥ አልተውካቸውምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ኬካነ ማርያ ጾሳ ግድያ ድራዉ፥ ነ ዎልቃማ ማሮተን ኡንቱንታ ኡባና አጋበይካነ ይሳባካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni keekanne maariyaa S'oossaa gidiyaa diraw, ne wolk'k'aama maarotetsaan unttuntta ubbaanna aggabeykkanne d'ayssabaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ne maaroteththa gitateththaafe dendidayssan istta aggabeekka; Ne kiyanne atto giza Xoossaa gidida gishshas istta dhayssabeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔ ማሮቴ ጊታቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስታ ኣጋቤካ፤ ኔ ኪያኔ ኣቶ ጊዛ ጾሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታ ይሳቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኒ ኬሀነ ማርያ ፆሲ ግድያ ግሾ፥ ነ ግታ ማሮተን ኤንታ አጋባካ፤ ቡርፆራ ይሳባካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni keehanne maariya Xoossi gidiya gisho, ne gita maarotethan enta aggabaaka; burxora dhaysabaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ግን ቸርና መሓሪ አምላክ ነህና ከምሕረትህ ብዛት የተነሣ፣ ፈጽመህ አላጠፋሃቸውም፤ አልተውሃቸውምም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም ከምሕረትህ ታላቅነት የተነሣ አልተውካቸውም፤ አንተ ቸርና ይቅር ባይ አምላክም ስለ ሆንክ አልደመሰስካቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ንስኻ ምሕረትካ ብዙሕ ስለ ዝኾነ ፈፂምካ ኣየጥፋእኻዮምን፤ ኣይሓደግካዮምንውን፤ ንስኻ ለዋህን መሓርን ኣምላኽ ኢኻ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንስኻ ለዋህን መሓርን ኣምላኽ ኢኻ እሞ፡ ብብዝሒ ምሕረትካ ፈጺምካ ኣይወዳእካዮምን ኣይሓደግካዮምን። |